- Details
Invitation for Papers on any of the following themes
Theme 1: Design, Development and Manufacturing of Electromechanical Engineering Systems for sustainable development (Electrical and Mechanical Engineering)
Theme 2: Information technology and computing systems for sustainable development (Computer Science and IT)
Theme 3: Sustainable development in built environment systems for sustainable development (Civil Eng, Architecture and Urban Planning )
Theme 4: Renewable energy resource assessment and development (Electrical and Mechanical Engineering)
- Details
Ethiopia having launched its first observatory satellite into space has not only bolstered national spirit but broken the mental block that space science belonged to elite and for those who live in luxury, said, the erstwhile Deputy Prime Minister and Patron of Ethiopian Space Science Society, Mr Tefera Waluwa. Click here to see the pictures
Read more: Space science made us realize our potential: Tefera Waluwa
- Details
Arba Minch University has signed 2-year big-ticket project, ‘Bright Future in Agriculture South: Quality and Employability of Ethiopian ATVET Graduates in Horticulture’ with Netherlands based Maastricht School of Management with a view of strengthening Agricultural Technical and Vocational Education Training Colleges (ATVETs) by developing curriculum, imparting skill trainings and boosting food security in region in coordination with AMU’s College of Agricultural Sciences.
Read more: AMU, MSM sign 2-year project - ‘Bright Future in Agriculture South’
- Details
የዩኒቨርሲቲው የ2012 ትምህርት ዘመን የ6 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም የካውንስል አባላት በተገኙበት ጥር 16/2012 ዓ/ም ተገምግሟል፡፡
ባለፉት 6 ወራት ውስጥ በሁሉም ዘርፍ የተከናወኑ ተግባራትን ለመፈተሽ፣ ደካማና ጠንካራ ጎኖችን ለመለየት እና ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችን ለማስቀመጥ የውይይት መድረኩ የተዘጋጀ መሆኑን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝደንት ዶ/ር ዳምጠው ዳርዛ ገልፀዋል፡፡ ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ
- Details
የዩኒቨርሲቲው ካውንስል ከሣይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በወረዱ አዳዲስ መመሪያዎችና የሥራ አቅጣጫዎች እንዲሁም በዘርፉ የቀጣይ 10 ዓመታት ዕቅድ ዙሪያ ጥር 5/20112 ዓ/ም ውይይት አካሂዷል፡፡
ሠላማዊ የመማር ማስተማር ሂደትን ማስፈንና ማዝለቅ፣ ዩኒቨርሲቲዎችን በመስክና በተልዕኮ መለየት፣ የከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ የትምህርትና ሥልጠና ለውጥ ሥራዎች ትግበራና ቀጣይ ሥራዎች፣ ICTን ለመማር ማስተማር፣ ለምርምርና ለተቋም አስተዳደር ማዋልና ቀጣይ ትኩረት አቅጣጫዎች እንዲሁም የሣይንስ፣ የምርምርና የማኅበረሰብ አገልግሎት ሪፎርም አተገባበር ውይይቱ ከተደረገባቸው ዓበይት ጉዳዮች መካካል ናቸው፡፡ ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ
Read more: ከሣይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በወረዱ አዳዲስ መመሪያዎችና የሥራ አቅጣጫዎች ዙሪያ ውይይት ተካሄደ