• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በ3ኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች ለመማር አመልክታችሁ የተመረጣችሁ ተማሪዎች ዝርዝር

Details
Thu, 17 October 2019 8:36 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በ3ኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች ለመማር ያመለከቱና የተመረጡ ተማሪዎችን ውጤት እንደሚከተለው ያቀረበ ሲሆን በተገለፀው ቀን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ቢሮ ዋናው ግቢ በመቅረብ እንድትመዘገቡ ያሳውቃል፡፡

Read more: በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በ3ኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች ለመማር አመልክታችሁ የተመረጣችሁ ተማሪዎች ዝርዝር

በኤች አይ ቪ/ኤድስ ወላጆቻቸውን ላጡ ህጻናት የትምህርት ቁሳቁሶች ድጋፍ ተደረገ

Details
Wed, 16 October 2019 12:27 pm

ዩኒቨርሲቲው አርባ ምንጭ ከተማ ከሚገኙ ተስፋ ጎህ፣ አዲስ ተስፋ፣ የኤች አይ ቪ ንቅናቄ እና ቤተ-ሳይዳ የኤ ች አይ ቪ/ኤድስ ማኅበራት ለተመለመሉ 120 ህፃናትና ታዳጊዎች መስከረም 08/2012 ዓ/ም የትምህርት ቁሳቁሶች ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፍ ከተደረገላቸው 120 ህጻናት መካከል 94ቱ የኤች አይ ቪ ቫይረስ በደማቸው የሚገኝና በበሽታው ወላጆቻቸውን  ያጡ በመሆናቸው የጥምር ችግሮች ተጋላጭ እንዳደረጋቸው ተገልጿል፡፡ምስሉን ለማየት ከዚህ ይጫኑ

Read more: በኤች አይ ቪ/ኤድስ ወላጆቻቸውን ላጡ ህጻናት የትምህርት ቁሳቁሶች ድጋፍ ተደረገ

አቶ ገ/መድኅን ጫሜኖ በምክትል ፕሬዝደንት ማዕረግ የሳውላ ካምፓስ ኃላፊ ሆነው ተሾሙ

Details
Wed, 16 October 2019 5:46 am

የሳውላ ካምፓስ ዲን የነበሩት አቶ ገ/መድኅን ጫሜኖ በምክትል ፕሬዝደንት ማዕረግ የሳውላ ካምፓስ ኃላፊ ሆነው በዩኒቨርሲቲው አስተዳደር ቦርድ ተሹመዋል፡፡ በአዲሱ መዋቅር መሠረት ካምፓሱ የአካዳሚክና አስተዳደር ጉዳዮች ዳይሬክተሮች ይኖሩታል፡፡

Read more: አቶ ገ/መድኅን ጫሜኖ በምክትል ፕሬዝደንት ማዕረግ የሳውላ ካምፓስ ኃላፊ ሆነው ተሾሙ

አዲሱ የሠራተኞች የሥራ ምዘናና ደረጃ አወሳሰን ጥናት የደመወዝ ስኬል አፈጻጸም መመሪያ ጥቅምት ላይ ተግባራዊ ይደረጋል

Details
Wed, 16 October 2019 3:58 am

አዲሱን የሠራተኞች የሥራ ምዘናና ደረጃ አወሳሰን ጥናት የደመወዝ ስኬል አፈጻጸም መመሪያን በጥቅምት ወር ተግባራዊ ለማድረግ እየሠራ መሆኑን የዩኒቨርሲቲው የሰው ሀብት አስተዳደርና ልማት ዳይሬክቶሬት ገለፀ፡፡

የዳይሬክቶሬቱ ዳይሬክተር ወ/ሮ ከአምላክነሽ ደሳለኝ እንደገለፁት አጠቃላይ የድልድል ሥራው ከመሠራቱ አስቀድሞ በአፈፃፀም መመሪያው ዙሪያ በስፋት ለሠራተኞች ግንዛቤ የመፍጠር ሥራ በዳይሬክቶሬቱ ባለሙያዎች እንዲሁም ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ከፍተኛ ባለሙያዎችን በመጋበዝ የተፈጠሩ ብዥታዎችን የማጥራት ሥራ መሠራቱን አስታውሰዋል፡፡ በአፈጻጸም መመሪያው መሠረትም የደልዳይና የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴዎች ተዋቅረው እንደነበርም ገልፀዋል፡፡

Read more: አዲሱ የሠራተኞች የሥራ ምዘናና ደረጃ አወሳሰን ጥናት የደመወዝ ስኬል አፈጻጸም መመሪያ ጥቅምት ላይ ተግባራዊ ይደረጋል

AMU community rejoices in Dr Abiy Ahmed’s Noble Prize victory

Details
Fri, 11 October 2019 4:37 pm

Leading officials and entire university community, AMU President, Dr Damtew Darza, congratulated Prime Minister, Dr Abiy Ahmed, for winning The 2019 Noble Peace Prize for phenomenal efforts in ending hostility with bitter foe Eritrea in a short span of assuming his office. He said, we are proud of him and certainly strive hard to play constructive role in ensuring overall development of Ethiopia.

Read more: AMU community rejoices in Dr Abiy Ahmed’s Noble Prize victory

  1. Peaceful teaching-learning process is AMU’s USP: Asfaw
  2. የ2012 ዓ/ም አገራዊ የከፍተኛ ጥምህርት ተቋማት ውይይት በዩኒቨርሲቲው ተካሄደ
  3. AMU hosts two-day training on ‘New Education Roadmap’
  4. በድጋሚ የወጣ ማስታወቂያ

Page 351 of 522

  • 346
  • 347
  • 348
  • 349
  • 350
  • 351
  • 352
  • 353
  • 354
  • 355

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap