• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024

ማሳሰቢያ

Details
Mon, 30 July 2018 2:36 pm

አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ የካቲት 17/2010 ባወጣው የቅጥር ማስታወቂያ መሠረት ለውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ያመለከታችሁ ተወዳዳሪዎችን የማጣራት ሥራ በማጠናቀቅ ለፅሑፍ ፈተና ጥሪ ማድረጉ ይታወሳል፡፡ በቀድሞው ማስታወቂያ 2.75 የመመረቂያ ነጥብ ለወንዶችና 2.5 የመመረቂያ ነጥብ ለሴቶች ኑሯችሁ ለሌክቸራርነት እንዲሁም 2.5 እና ከዚያ በላይ ኑሯችሁ ለቴክኒካል አሲስታንትነት አመልክታችሁ ለፅሁፍ ፈተና ያልተጋበዛችሁ (Not Selected) የሆናችሁትን እንዳላችሁ ይታወቃል፡፡ ይሁን እንጂ በየዘርፉ የተጠቀሰውን አነስተኛ መስፈርት የምታሟሉ ሁሉ የፅሁፍ ፈተናውን ሐምሌ 26፣ 2010 ዓ/ም በአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ የውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በመገኘት እንድትወስዱ ማሻሻያ የተደረገ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ማስታወቂያ

Details
Wed, 25 July 2018 2:31 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የካቲት 17/2010 ባወጣው የቅጥር ማስታወቂያ መሠረት ለውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ያመለከታችሁ  ተወዳዳሪዎችን የማጣራት ሥራ የተጠናቀቀ ስለሆነ ለፈተና ያለፋችሁ ተወዳዳሪዎች ለፅሑፍ ፈተና ሐምሌ 26፣ 2010 ዓ/ም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት እንድትገኙ ያሳስባል፡፡

  • Assistance Lecturer - WSEE
  • Lecturer - HWRE
  • Lecturer - WRIE
  • Lecturer - WSEE
  • Senior Technical Assistance-I HWRE-1
  • Senior Technical Assistance-I HWRE-2
  • Senior Technical Assistance-I WSEE

ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

Details
Wed, 25 July 2018 2:21 pm

የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ የድህረ-ምረቃ ትምህርት ቤት ለ2011 የትምህርት ዘመን በመደበኛ እና በሣምንት መጨረሻ መርሐ ግብር መስፈርቱን የሚያሟሉ አዲስ አመልካቶችን ከዚህ በታች በተጠቀሱት የትምህርት መስኮች ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡ Click here to download the full information and the Application form.

በ2010 ዓ/ም ለተመረቁ የአካውንቲንግና ፋይናንስ ተማሪዎች በዓለም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት ደረጃዎች /IFRS/ ላይ ስልጠና ተሰጠ

Details
Tue, 17 July 2018 7:52 am

የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የአካውንቲንግና ፋይናንስ ትምህርት ክፍል በ2010 ዓ/ም ለተመረቁ 240 የአካውንቲንግና ፋይናንስ ተማሪዎች በዓለም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት ደረጃዎች /IFRS/ ላይ ከሰኔ 25-29/2010 ዓ/ም ድረስ ለተከታታይ 5 ቀናት ስልጠና ሰጥቷል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ::

Read more: በ2010 ዓ/ም ለተመረቁ የአካውንቲንግና ፋይናንስ ተማሪዎች በዓለም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት ደረጃዎች /IFRS/ ላይ ስልጠና ተሰጠ

AMU’s outstanding Selamawit, wants to be Agribusiness start-up

Details
Wed, 04 July 2018 1:40 pm

Selamawit Woldemichael, this unassuming girl deserved plaudits for she brought laurel to AMU, by clocking 3.98 CGPA in Agribusiness & Supply Chain Management. Once shy, now craves for more knowledge to unlock her immense potential and become resolute voice for the voiceless!

Read more: AMU’s outstanding Selamawit, wants to be Agribusiness start-up

  1. Arba Minch University holds 31st Convocation; 5,965 graduated
  2. Community Service Directorate kicks off ‘Community Week’
  3. Field Day: AMU researchers sensitize community on coffee varieties
  4. AMU launches its 3rd journal: ‘Ethiopian Journal of Business and Social Sciences’

Page 378 of 522

  • 373
  • 374
  • 375
  • 376
  • 377
  • 378
  • 379
  • 380
  • 381
  • 382

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap