- Details
የማኅበራዊ ሣይንስና ስነ- ሰብ ኮሌጅ ከጂኦግራፊና አካባቢ ጥናት የትምህርት ክፍል እና ከኮሌጁ ማህበረሰብ አገልግሎት ማስተባበሪያ ቢሮ ጋር በመተባበር ‹‹Threats and Prospects of Natural Forest in Arba Minch›› በሚል ርዕስ ባከናወነው የቅድመ-ዳሰሳ ጥናት ላይ የአንድ ቀን የባለድርሻ አካላት ዓውደ ጥናት አካሂዷል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የአርባ ምንጭ የተፈጥሮ ደንን ለመታደግ የተከናወነ የቅድመ ዳሰሳ ጥናት ውይይት
- Details
የማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ከአርባ ምንጭ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ጋር በመቀናጀት ከመንግሥትና ከግል ኮሌጆች ለተወጣጡ 38 መምህራን በGIS/ Geographic Information System/፣ በGPS/Global Positioning System/ እና በቴክኒካል ድሮዊንግ ሶፍትዌሮች ላይ ከጥር 7/2008 ዓ/ም ጀምሮ ለስድስት ተከታታይ ቀናት የአሰልጣኞች ስልጠና ሰጥቷል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
የማኅበራዊ ሣይንስና ስነ- ሰብ ኮሌጅ ከጂኦግራፊና አካባቢ ጥናት የትምህርት ክፍል እና ከኮሌጁ ማህበረሰብ አገልግሎት ማስተባበሪያ ቢሮ ጋር በመተባበር ‹‹Threats and Prospects of Natural Forest in Arba Minch›› በሚል ርዕስ ባከናወነው የቅድመ-ዳሰሳ ጥናት ላይ የአንድ ቀን የባለድርሻ አካላት ዓውደ ጥናት አካሂዷል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የአርባ ምንጭ የተፈጥሮ ደንን ለመታደግ የተከናወነ የቅድመ ዳሰሳ ጥናት ውይይት
- Details
የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የምርምር ማስተባበሪያ ጽ/ቤት የመምህራንን የምርምር አቅም የሚያጎለብትና የምርምር ሥራ ጥራትን የሚያሳድግ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ከመጋቢት 21 - 24/2008 ዓ/ም ሰጥቷል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
በሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የማህበረሰብ አገልግሎት ማስተባበሪያ ጽ/ቤትና በህክምና ላብራቶሪ ትምህርት ክፍል አዘጋጅነት የወባ በሽታ የቤተ-ሙከራ ምርመራ ውጤት ጥራትን ለማስጠበቅ ከመጋቢት 12-15 /2008 ዓ/ም ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡