• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024

AMU Senate Promotes Six Staff to Associate Professorship Academic Rank Position  

Details
Tue, 16 May 2023 7:28 am

 

Arba Minch University Senate promoted six academic staff to Associate Professorship Academic Rank position on May 11/2023. Click here to see more pictures!

Read more: AMU Senate Promotes Six Staff to Associate Professorship Academic Rank Position  

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርቲ ሕግ ት/ቤት በኮንሶ ዞንና አሌ ልዩ ወረዳ የሚገኙ የነጻ ሕግ ድጋፍ መስጫ ማእከላት ላይ የመስክ ምልከታ አካሄደ

Details
Fri, 12 May 2023 2:38 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ትምህርት ቤት የማኅበረሰብ ጉድኝት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት በኮንሶ ዞን በካራት እና ኮልሜ ክላስተር እንዲሁም በአሌ ልዩ ወረዳ በኦላንጎ በሚገኙ የነጻ ሕግ ድጋፍ መስጫ ማእከላት ላይ ግንቦት 3/2015 ዓ/ም የመስክ ምልከታ አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርቲ ሕግ ት/ቤት በኮንሶ ዞንና አሌ ልዩ ወረዳ የሚገኙ የነጻ ሕግ ድጋፍ መስጫ ማእከላት ላይ የመስክ ምልከታ አካሄደ

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እንስሳትና ዓሣ ሀብት ምርምር ማእከል 1,800 ዶሮዎችን ለሽያጭ አቀረበ

Details
Thu, 11 May 2023 10:14 am

የ45 ቀን ዕድሜ ያላቸው 2,000 ሳሶ ብሮይለር ብሪድ/Saso Broiler Breed/ ዝርያ ጫጩቶችን በመረከብ ሥራ የጀመረው የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እንስሳትና ዓሣ ሀብት ምርምር ማእከል ከሚያዝያ 24/2015 ዓ/ም ጀምሮ 1,800 የእርድና እንቁላል ጣይ ዶሮዎችን ለዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ ለሽያጭ አቅርቦ እየሸጠ ይገኛል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እንስሳትና ዓሣ ሀብት ምርምር ማእከል 1,800 ዶሮዎችን ለሽያጭ አቀረበ

የእንግሊዝኛ ቋንቋ ፕሮፌሽናል ፈተና ማእከል ለማቋቋምና የእንግሊዝኛ ቋንቋ ማሻሻያ የአሠልጣኞች ሥልጠና ለመስጠት በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

Details
Wed, 10 May 2023 1:22 pm

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ፕሮፌሽናል ፈተና ማእከል በማቋቋምና የእንግሊዝኛ ቋንቋ ማሻሻያ የአሠልጣኞች ሥልጠና በመስጠት ዙሪያ ከአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዝደንት ጋር ሚያዝያ 27/2015 ዓ.ም ውይይት ተደርጓል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የእንግሊዝኛ ቋንቋ ፕሮፌሽናል ፈተና ማእከል ለማቋቋምና የእንግሊዝኛ ቋንቋ ማሻሻያ የአሠልጣኞች ሥልጠና ለመስጠት በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

ወ/ሮ ታሪኳ ወ/መድኅን ለሁለተኛ ዙር በምክትል ፕሬዝደንትነት እንዲያገለግሉ ተወሰነ

Details
Tue, 09 May 2023 1:52 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር ቦርድ ሚያዝያ 30/2015 ዓ/ም ባካሄደው ጉባዔ ወ/ሮ ታሪኳ ወ/መድኅን የዩኒቨርሲቲው የቢዝነስና ልማት ም/ፕሬዝደንትና የአስተዳደር ጉዳዮች ም/ፕሬዝደንት ተወካይ ሆነው ሲያገለግሉ በቆዩበት ጊዜ ያከናወኑት የሥራ አፈጻጸም በዩኒቨርሲቲው ቦርድና ሴኔት በጣም ጥሩ ሆኖ በመገምገሙ ወ/ሮ ታሪኳ በምክትል ፕሬዝደንት ኃላፊነት የአስተዳደርና ልማት ምክትል ፕሬዝደንት ሆነው ለሁለተኛ ዙር እንዲቀጥሉ ወስኗል፡፡

Read more: ወ/ሮ ታሪኳ ወ/መድኅን ለሁለተኛ ዙር በምክትል ፕሬዝደንትነት እንዲያገለግሉ ተወሰነ

  1. ወባን ለመከላከል በሚደረግ ጥናት ዙሪያ ከባለድርሻዎች ጋር ውይይት ተካሄደ
  2. የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር ቦርድ ከዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ ጋር ውይይት አካሄደ
  3. በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀው የጋሞኛ ቋንቋ ኤሌክትሮኒክ መዝገበ ቃላት መተግበሪያ ይፋ ሆነ
  4. "HUMAN BRiDGE" የተሰኘ ግብረ ሠናይ ድርጅት ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርቲ የማስተማሪያና ሪፈራል ሆስፒታል የሕክምና ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ

Page 169 of 522

  • 164
  • 165
  • 166
  • 167
  • 168
  • 169
  • 170
  • 171
  • 172
  • 173

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap