• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024

‹‹በሀገር ግንባታ ላይ የምሁራን ሚና›› በሚል መሪ ቃል የመምህራንና የአካዳሚክ ቴክኒክ ረዳቶች ውይይት እንደቀጠለ ነው

Details
Thu, 05 January 2023 11:14 am

‹‹በሀገር ግንባታ ላይ የምሁራን ሚና›› በሚል መሪ ቃል የዩኒቨርሲቲው ካውንስል እና መምህራንና የአካዳሚክ ቴክኒክ ረዳቶች ከታኅሣሥ 24-27/2015 ዓ/ም የሚቆይ ሀገራዊ ውይይት እያካሄዱ ይገኛል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: ‹‹በሀገር ግንባታ ላይ የምሁራን ሚና›› በሚል መሪ ቃል የመምህራንና የአካዳሚክ ቴክኒክ ረዳቶች ውይይት እንደቀጠለ ነው

ለ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች በዲጂትረክ/DigiTruck/ ፕሮጀክት በአይ ሲ ቲ/ICT/ ዙሪያ ሥልጠና እየተሰጠ ነው

Details
Wed, 04 January 2023 2:06 pm

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ‹‹iCog Anyone Can Code›› ከተሰኘ ድርጅት፣ ከኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር እና ከሁዋዌ ኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ጋር በመተባበር በአርባ ምንጭ ከተማ ካሉ ልማት፣ ጫሞ፣ ዓባያና አርባ ምንጭ 2ኛ ደረጃና መሠናዶ ት/ቤቶች ለተወጣጡ ተማሪዎች ከታኅሣሥ 20 - ጥር 5/2015 ዓ/ም የሚቆይ ዲጂትረክ/ DigiTruck/ በተሰኘ ፕሮጀክት የአይ ሲ ቲ ሥልጠና እየሰጠ ነው፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: ለ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች በዲጂትረክ/DigiTruck/ ፕሮጀክት በአይ ሲ ቲ/ICT/ ዙሪያ ሥልጠና እየተሰጠ ነው

የእንሰት አመራረትንና ማብላላት ሂደትን የሚያዘምኑ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎች ርክክብ ተካሄደ

Details
Wed, 04 January 2023 1:53 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲና ክርስቲያን ኤይድ የተሰኘ ግብረ ሠናይ ድርጅት በገቡት ውል መሠረት ዩኒቨርሲቲው የእንሰት አመራረትና ማብላላት ሂደትን የሚያሻሽሉ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን አምርቶ ታኅሣሥ 22/2015 ዓ/ም ለድርጅቱ አስረክቧል፡፡ ቴክኖሎጂዎቹ ከድርጅቱ በተገኘ 3.2 ሚሊየን ብር የገንዘብ ድጋፍ የተመረቱ ሲሆን በወላይታ ዞን እንሰት አብቃይ በሆኑ አካባቢዎች የሚሰራጩ ናቸው፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የእንሰት አመራረትንና ማብላላት ሂደትን የሚያዘምኑ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎች ርክክብ ተካሄደ

‹‹በሀገር ግንባታ የምሁራን ሚና›› በሚል ርእስ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሀገራዊ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

Details
Mon, 02 January 2023 4:56 pm

‹‹በሀገር ግንባታ የምሁራን ሚና›› በሚል ርእስ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከታኅሣሥ 24-27/2015 ዓ/ም የሚቆይ ሀገራዊ የውይይት መድረክ በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: ‹‹በሀገር ግንባታ የምሁራን ሚና›› በሚል ርእስ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሀገራዊ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

በቱሪዝም ዘርፍ ላይ ሲከናወን የነበረው የ1 ዓመት የፕሮጀክት ሥራ የማጠናቀቂያ ወርክሾፕ ተካሄደ

Details
Mon, 02 January 2023 4:40 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከቀድሞ የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ ቴክኖሎጂና  ጂኦ ስፓሻል ኢንስቲትዩቶች ጋር በመተባበር “የጋሞና ደቡብ ኦሞ ዞኖች የቱሪስት ቦታዎች የካርታ ሥራ ኢትዮጵያ ለምታካሂደው የዲጂታል ኢኮኖሚ ለውጥ ድጋፍ” /Developing Tourist Sites Map of Gamo and South Omo Zones for Supporting Ethiopian Digital Economy Transformation/ በሚል ርዕስ ለ 1 ዓመት ሲከናወን የነበረው የሦስትዮሽ የምርምር ትብብር ፕሮጀክት የማጠናቀቂያ ወርክሾፕ ታኅሣስ 22/2015 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: በቱሪዝም ዘርፍ ላይ ሲከናወን የነበረው የ1 ዓመት የፕሮጀክት ሥራ የማጠናቀቂያ ወርክሾፕ ተካሄደ

  1. የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፍ ዲፌንስ መርሃ ግብር
  2. Indian Technical and Economic Cooperation (ITEC) Day Celebrated
  3. USAID Response Leadership Activity
  4. ከቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች ለተወጣጡ መምህራን የአሠልጣኞች ሥልጠና ተሰጠ

Page 198 of 522

  • 193
  • 194
  • 195
  • 196
  • 197
  • 198
  • 199
  • 200
  • 201
  • 202

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap