በፌዴራል ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ለተባባሪ አሠልጣኝነት በወጣው ማስታወቂያ መሠረት በተወሰነው ጊዜ በኮሚሽኑ ኢ-ሜይል መረጃችሁን የላካችሁ አመልካቾች የላካችሁትን መረጃ ኮፒ /Hard Copy/ እስከ 18/11/2016 ዓ.ም ድረስ በዋናው ግቢ የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና መከታተያ ዳይሬክቶሬት ቢሮ እንድታቃርቡ እንገልጻለን፡፡

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ

የብሩህ ተስፋ ማዕከል!

ለተጨማሪ መረጃ በድረ-ገጽና በማኅበራዊ ትስስር ገጾቻችን ይከተሉን፡-

ድረ-ገጽ - https://www.amu.edu.et/

ቴሌግራም - https://t.me/arbaminch_university

ፌስቡክ - https://www.facebook.com/ArbaMinchUniversityCAD/

ዩቲዩብ - https://www.youtube.com/channel/UCOO_nclhMo8M3r74OyPBlVA

የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት