የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሳይንስ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች ለ2017 የትምህርት ዘመን ወደ ግቢ መግቢያ ቀን መስከረም 9፣ መመዝገቢያ መስከረም 10 እና ትምህርት መጀመሪያ መስከረም 11/2017 ዓ/ም ስለሆነ በተጠቀሰው ቀን ሪፖርት እንድታደርጉ ዩኒቨርሲቲው ያሳውቃል፡፡
ማሳሳቢያ ፡- ዩኒቨርሲቲው ከተጠቀሰው ቀን ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣ ተማሪን የማያስተናግድ መሆኑን ይገልጻል፡፡
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ
የብሩህ ተስፋ ማዕከል!
ለተጨማሪ መረጃ በድረ-ገጽና በማኅበራዊ ትስስር ገጾቻችን ይከተሉን፡-
ድረ-ገጽ - https://www.amu.edu.et/
ቴሌግራም - https://t.me/arbaminch_university
ፌስቡክ - https://www.facebook.com/ArbaMinchUniversityCAD/
ዩቲዩብ - https://www.youtube.com/channel/UCOO_nclhMo8M3r74OyPBlVA
የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት