በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በማኅበራዊ ሳይንስና ሥነ ሰብ ኮሌጅ "Geography and Environmental Studies" ትምህርት ክፍል  "Environment and Natural Resource Management" ትምህርት ፕሮግራም 3 ዲግሪ ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው ዕጩ / ዘውዴ ሱፋራ የመመረቂያ ጽሑፍ ኅዳር 13/2017 . የውጭና የውስጥ ገምጋሚዎች እንዲሁም አማካሪዎች በተገኙበት ቀርቦ ተገምግሟል፡፡ የመመረቂያ ጽሑፉም አስፈላጊውን መስፈርት በማሟላቱ በአማካሪ ቦርዱ ተቀባይነት አግኝቶ ጸድቋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

ዕጩ / ዘውዴ ሱፋራ የመጀመሪያ ዲግሪውን ከባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ "Geography and Environmental Study" እንዲሁም 2 ዲግሪውን ከዚሁ  ዩኒቨርሲቲ "Geography and Environmental Study" ትምህርት ክፍል "Physical Geography" ያገኘ ሲሆን  3 ዲግሪውን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሲከታተል ቆይቶ የመመርቂያ ጽሑፉን"CLIMATE VARIABILITY AND LAND USE/COVER CHANGE IMPLICATIONS FOR RURAL HOUSEHOLD FOOD SECURITY AROUND GHIBE III DAM, SOUTHERN ETHIOPIA"  በሚል ርእስ አከናውኗል፡፡

የዕጩ / ዘውዴ ሱፍራ  ውጤት ለዩኒቨርሲቲው ሰኔት ቀርቦ ተቀባይነት  ሲያገኝ የሚመረቅ ይሆናል፡፡

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ

የብሩህ ተስፋ ማዕከል!

ለተጨማሪ መረጃ በድረ-ገጽና በማኅበራዊ ትስስር ገጾቻችን ይከተሉን፡-

ድረ-ገጽ - https://www.amu.edu.et/

ቴሌግራም - https://t.me/arbaminch_university

ፌስቡክ - https://www.facebook.com/ArbaMinchUniversityccd/

ዩቲዩብ - https://www.youtube.com/channel/UCOO_nclhMo8M3r74OyPBlVA

የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ሥራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት