አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 8ኛውን ሀገር አቀፍ የታዳጊ ወጣቶች የውኃ ዋና ምዘና ውድድር በዩኒቨርሲቲው ዋናው ግቢ በሚገኘው ኦሎምፒክ ስታንዳርድ መዋኛ ገንዳ ከጥር 29 - የካቲት 1/2017 ዓ/ም ድረስ አስተናግዷል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
በውድድሩ ከ6 ክልሎች የተገኙ ከ100 በላይ ተወዳዳሪ ስፖርተኞች ተሳትፈዋል።
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ
የብሩህ ተስፋ ማዕከል!
ለተጨማሪ መረጃ በድረ-ገጽና በማኅበራዊ ትስስር ገጾቻችን ይከተሉን፡-
ድረ-ገጽ - https://www.amu.edu.et/
ቴሌግራም - https://t.me/arbaminch_university
ፌስቡክ - https://www.facebook.com/ArbaMinchUniversityccd/
ዩቲዩብ - https://www.youtube.com/channel/UCOO_nclhMo8M3r74OyPBlVA
የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ሥራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት