አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 8ኛውን ሀገር አቀፍ የታዳጊ ወጣቶች የውኃ ዋና ምዘና ውድድር በዩኒቨርሲቲው ዋናው ግቢ በሚገኘው ኦሎምፒክ ስታንዳርድ መዋኛ ገንዳ ከጥር 29 - የካቲት 1/2017 ዓ/ም ድረስ አስተናግዷል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

በውድድሩ ከ6 ክልሎች የተገኙ ከ100 በላይ ተወዳዳሪ ስፖርተኞች ተሳትፈዋል።

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ
የብሩህ ተስፋ ማዕከል!

ለተጨማሪ መረጃ በድረ-ገጽና በማኅበራዊ ትስስር ገጾቻችን ይከተሉን፡-

ድረ-ገጽ - https://www.amu.edu.et/

ቴሌግራም - https://t.me/arbaminch_university

ፌስቡክ - https://www.facebook.com/ArbaMinchUniversityccd/

ዩቲዩብ - https://www.youtube.com/channel/UCOO_nclhMo8M3r74OyPBlVA

የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ሥራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት