የግብርና ሳይንስ ኮሌጅ በአንድ የዶክትሬትና በሁለት የማስተርስ ዲግሪ የትምህርት ፕሮግራሞች የካቲት 12 እና 14 /2008 ዓ/ም ለሁለት ቀናት የሥርዓተ ትምህርት ግምገማ አካሂዷል፡፡

የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ከደቡብ ክልል ጤና ቢሮ ጋር በመተባባር ከክልሉ አጠቃላይ ሆስፒታሎች ለተወጣጡ 16 ሀኪሞች በሆስፒታሎች የደም አጠቃቀም ሥርዓትን ለማሻሻል የሚያስችል ስልጠና ከየካቲት 28 - መጋቢት 1/2008 ዓ/ም ሰጥቷል፡፡

ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ፣ ከማህበራዊ ሳይንስና ሰነ ሰብ ኮሌጆችና ከህግ ትምህርት ቤት በ2008 የትምህርት ዘመን በአንደኛው ሴሚስቴር ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች መጋቢት 23/2008 ዓ/ም የማበረታቻ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡

ከአርባ ምንጭና ከጫሞ  2ኛ ደረጃና መሰናዶ እና ከአባያ 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች ለተወጣጡ 300 ሴት ተማሪዎች የሕይወት ክህሎት ስልጠና ከመጋቢት 11- 17/2008 ዓ/ም በሁለት ዙሮች ተሰጥቷል፡፡

College of Natural Sciences’ Department of Meteorology and Hydrology has recently conducted a workshop on ‘Advancing weather-crop forecasting science in Gamo Highlands’ in association with Wageningen University and Research Centre, Netherlands, on 9th April, 2016, at Abaya Campus. Click here to see the Pictures.