• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024

የእናት ጡት ማጥባት ላይ ያተኮረ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Tue, 17 August 2021 2:07 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ AMU-IUC ፕሮግራም ከGHENT ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር አጥቢ እናቶች ከ6 ወር በታች የሆኑ ሕፃናትን የእናት ጡት ወተት ብቻ ማጥባታቸውን ለመለየት የሚያገለግል የምርምር መለኪያ ዘዴ ላይ ከሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የተለያዩ ትምህርት ክፍሎች ለተወጣጡ 40 መምህራን ነሐሴ 7/2013 ዓ/ም የአቅም ማጎልበቻ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የእናት ጡት ማጥባት ላይ ያተኮረ ሥልጠና ተሰጠ

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት ለ3 መምህራን የተባባሪ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ

Details
Wed, 11 August 2021 8:14 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት ነሐሴ 4/2013 ዓ/ም ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ለ 3 መምህራን የተባባሪ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ የሰጠ ሲሆን በሌሎች የተለያዩ ጉዳዩችም ላይ ውሳኔ ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት ለ3 መምህራን የተባባሪ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ

ከጋሞ ዞን ወረዳዎች ለተወጣጡ የተፈጥሮ ሀብትና ደን ልማት ባለሙያዎች በ‹‹GIS›› እና ‹‹GPS›› ሶፍትዌሮች ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Wed, 11 August 2021 8:14 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማኅበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ ከኮሌጁ ዩኒቨርሲቲ-ኢንደስትሪ ትስስርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ማስተባበሪያ ጽ/ቤት፣ ከጂኦግራፊና አካባቢ ጥናት ት/ክፍል እንዲሁም ከጀርመን ተራድኦ ድርጅት (GIZ) ጋር በመተባበር ከጋሞ ዞን ወረዳዎች ለተወጣጡ የተፈጥሮ ሀብትና ደን ልማት ባለሙያዎች በ‹‹Geographic Information System(GIS) እና ‹‹Global Positioning System››(GPS) ሶፍትዌሮች ዙሪያ ከሐምሌ 26 - ነሐሴ 1/2013 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ከጋሞ ዞን ወረዳዎች ለተወጣጡ የተፈጥሮ ሀብትና ደን ልማት ባለሙያዎች በ‹‹GIS›› እና ‹‹GPS›› ሶፍትዌሮች ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሀገር አቀፍ የሕግ መውጫ ፈተና /Exit Exam/ ተሰጠ

Details
Wed, 11 August 2021 8:05 am

በዩኒቨርሲቲው የሕግ ትምህርት ቤት ለሚማሩ 59 የ5ኛ ዓመት የሕግ ተመራቂ ተማሪዎች እንዲሁም ከዚህ ቀደም በተለያዩ ቦታዎች የሕግ ትምህርታቸውን ተከታትለው የመውጫ ፈተናውን ላላለፉ 87 ተማሪዎች ከሐምሌ 27-30/2013 ዓ/ም የ2013 ዓ/ም ሀገር አቀፍ የሕግ መውጫ ፈተና ተሰጥቷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሀገር አቀፍ የሕግ መውጫ ፈተና /Exit Exam/ ተሰጠ

ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

Details
Sat, 07 August 2021 8:57 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የድኅረ-ምረቃ ትምህርት ቤት በ2014 የትምህርት ዘመን በመደበኛ፣ በማታ እና በሳምንት መጨረሻ መርሃ-ግብር መስፈርቱን የሚያሟሉ አዲስ አመልካቾችን ከዚህ በታች በተጠቀሱት የትምህርት መስኮች ተቀብሎ ማሠልጠን ይፈልጋል፡፡

Read more: ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

  1. በአሳታፊ ዘላቂ የመሬትና የውሃ አያያዝ ሥራ ዕቅድ አዘገጃጀት ላይ ያተኮረ ሥልጠና ተሰጠ
  2. ለ1ኛ ዓመት የክረምት ትምህርት ለመማር አመልክታችሁ ስም ዝርዝራችሁ በማስታወቂያ ሠሌዳ ለተገለፀ ተማራዎች በሙሉ
  3. ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ዲግሪ ነባር የክረምት መርሃ-ግብር ተማሪዎች በሙሉ
  4. ለአ/ም/ዩ የአካዳሚክና አስተዳደር ሠራተኞች በሙሉ፡-

Page 283 of 522

  • 278
  • 279
  • 280
  • 281
  • 282
  • 283
  • 284
  • 285
  • 286
  • 287

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap