- Details
Arba Minch University, Water Resources Research Center is Pleased to Announce Call for Proposal until Sept 03, 2021

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የምርምርና ማኅበረሰብ አገልግሎት ም/ፕ/ጽ/ቤት ‹‹International Water Management›› /IWMT/፣ ከዓለም አቀፍ ውሃ አመራር ተቋም እና ከ‹‹AGRUMIG›› ፕሮጀክት ጋር በመተባበር በፍልሰት እና በግብርናና ገጠር ልማት መካካል ያለውን ቁርኝትና ግብርናው ላይ የሚያሳድረውን ተጽዕኖ ለማወቅ የሚያስችል ጥናት ለማካሄድ ሐምሌ 04/2013 ዓ/ም ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በፍልሰት እና በግብርናና ገጠር ልማት መካከል ባለው ቁርኝት ዙሪያ ጥናት ለማካሄድ የሚያስችል የባለድርሻ አካላት ውይይት ተካሄደ
- Details
በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት የተቋረጠው የድኅረ-ምረቃ ክረምት ፕሮግራም ትምህርት በ2013 ዓ.ም ክረምት የሚጀመር በመሆኑ ፡-
- ሪፖርት የሚደረግበት ቀን - ሐምሌ 20/2013 ዓ.ም
- የምዝገባ ቀን - ሐምሌ 21 እና 22/2013 ዓ.ም
- ትምህርት የሚጀመርበት ቀን - ሐምሌ 23/2013 ዓ.ም
ሲሆን ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትመጡ የኮቪድ-19 መከላከያ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭንብል ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳውቃለን ፡፡
Read more: ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ነባር የድኅረ-ምረቃ ክረምት ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተከታታይ ና ርቀት ትምህረት ኮሌጅ በክረምት እና በርቀት የትምህርት ፕሮግራም መስፈርቱን የሚያሟሉ አዲስ አመልካቾችን በአርባምንጭ እና በሳዉላ ማዕከል ተቀብሎ ከዚህ በታች በተጠቀሱት የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ ድግሪ ከ2013 ዓ.ም በክረምት ሴሚስተር ጀምሮ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡