• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024

ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ዶ/ር ዳምጠው ዳርዛ የተላለፈ መልዕክት

Details
Tue, 16 June 2020 11:04 am

ወድ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሁሉም ደረጃዎች ተማሪዎች በያላችሁበት ሰላምታችን ይድረሳችሁ!
ራሳችሁንና ሌሎችን ከኮቪድ-19 ወረርሽኝ ለመከላከል እያደረጋችሁት ያለው ጥንቃቄ ምን ይመስላል? በአሁኑ ወቅት ለመላው የዓለም ማኅበረሰብ ከባድ ፈተና የሆነውን የኮቪድ-19 ቫይረስ ወረርሽኝ ለመከላከል እያንዳንዳችን ከህዝባችንና ከመንግሥት ጋር ተባብረን ከሠራን ፈጣሪ ያሻግረናል፡፡ ስለሆነም ሳትዘናጉ ሁልጊዜ ጥንቃቄ አድርጉ፤ ሌሎችንም ደግፉ፡፡
ከወረርሽኙ ራሳችሁን እየጠበቃችሁ በእያንዳንዱ ቀን ራሳችሁን ከትምህርት ዓለም ጋር ማገናኘትን አትዘንጉ፡፡

Read more: ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ዶ/ር ዳምጠው ዳርዛ የተላለፈ መልዕክት

በደቡብ ክልል 3ኛው የኮሮናቫይረስ ምርመራ ማዕከል በአርባ ምንጭ በዛሬው ዕለት ሥራ ጀመረ

Details
Tue, 16 June 2020 11:00 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከጋሞ ዞንና ከአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ጋር በመሆን በደቡብ ክልል 3ኛውን የኮሮናቫይረስ ምርመራ ማዕከል በዛሬው ዕለት የደቡብ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ አጥናው ካውዛ በተገኙበት በይፋ ሥራ እንዲጀምር አድርጓል፡፡click here to see the the pictures

Read more: በደቡብ ክልል 3ኛው የኮሮናቫይረስ ምርመራ ማዕከል በአርባ ምንጭ በዛሬው ዕለት ሥራ ጀመረ

Online classes, e-learning resources for students

Details
Tue, 16 June 2020 10:39 am

Due to unending severity of Corona pandemic that has been causing profound consequences on health, economy and education wherein face-to-face interaction is perceived to be threatening, to keep the process of teaching-learning unhindered, AMU with Ministry of Science and Higher Education decided to continue online  classes and upload soft copies of teaching materials on our e-learning portals. The resources can be accessed by visiting university website (www.amu.edu.et), below mentioned portal and useful links:-click here to see the the pictures

Read more: Online classes, e-learning resources for students

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በምርምር ያገኘውን እንሰትን በአጭር ጊዜ ውስጥ ለምግብነት የሚያዘጋጅ እርሾ ለአርሶ አደሩ ለሙከራ እያሰራጨ ነው

Details
Thu, 11 June 2020 10:10 am

ዩኒቨርሲቲው በምርምር የተገኘውን እንሰትን በዘመናዊ መንገድ ጥራቱን ጠብቆ ከ10 ቀናት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ለምግብነት ለማዘጋጀት የሚያስችል እርሾ በማምረት ለእንሰት አምራች አርሶ አደሮች ለሙከራ እያከፋፈለ መሆኑ ተገለፀ፡፡Click here to see the pictures

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በምርምር ያገኘውን እንሰትን በአጭር ጊዜ ውስጥ ለምግብነት የሚያዘጋጅ እርሾ ለአርሶ አደሩ ለሙከራ እያሰራጨ ነው

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ‹‹የአረንጓዴ አሻራ›› 2ኛ ዙር የችግኝ ተካላ መርሃ-ግብር ሰኔ 8/2012 ዓ/ም ሊያከናውን ነው

Details
Thu, 11 June 2020 9:56 am

ዩኒቨርሲቲው የ2012 ዓ/ም የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብርን አስመልክቶ ለ2ኛ ጊዜ የፊታችን ሰኞ ሰኔ 8/2012 ዓ/ም ከጠዋቱ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ የችግኝ ተከላ እንደሚያካሂድ ታውቋል፡፡ የችግኝ ተከላው በቤሬ ተራራ፣ በዩኒቨርሲቲው ስድስቱም ካምፓሶችና በመምህራን መኖሪያ አከባቢዎች ይፈፀማል፡፡Click here to see the pictures

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ‹‹የአረንጓዴ አሻራ›› 2ኛ ዙር የችግኝ ተካላ መርሃ-ግብር ሰኔ 8/2012 ዓ/ም ሊያከናውን ነው

  1. World Environment Day: AMU, Gamo Zone, Town Administration plant seedlings
  2. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 2ኛውን ‹‹የአረንጓዴ አሻራ ቀን›› መርሃ-ግብር ከሁለት ሺህ በላይ ችግኞችን በመትክል ግንቦት 28/2012 ዓ/ም በይፋ አስጀመረ
  3. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አምና ‹‹ በአረንጓዴ አሻራ ቀን›› ካስተከላቸው ችግኞች መካከል 94 በመቶው መፅደቃቸው ተገለፀ
  4. AMU produces 1000 liters of sanitizers for health sectors

Page 333 of 522

  • 328
  • 329
  • 330
  • 331
  • 332
  • 333
  • 334
  • 335
  • 336
  • 337

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap