• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ስርጭት ለመከላከልና ለመቆጣጠር የተቋቋመው ግብረ-ኃይል ማኅበረሰብ የማንቃት ቅስቀሳ እያካሄደ ነው

Details
Fri, 10 April 2020 6:43 am

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ስርጭት ለመከላከልና ለመቆጣጠር የተቋቋመው ግብረ-ኃይል ንዑስ ግብረ-ኃይል አባል የሆኑ የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የጤና ባለሙያዎች በአርባ ምንጭ ከተማ እንዲሁም በአርባ ምንጭ ዙሪያ፣ ጨንቻ፣ ካምባ፣ ገረሴና ቆጎታ ወረዳዎች በመገኘት በኮሮና ቫይረስ መከላከያ፣ መተላለፊያና ሊደረጉ በሚገባቸው ጥንቃቄዎች ዙሪያ ለአካባባቢው ማኅበረሰብ፣ የጤና ባለሙያዎችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጥ ሥራ አከናውነዋል፡፡

ግብረ-ኃይሉ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ዶ/ር ዳምጠው ዳርዛ እና በክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ቺይፍ ኤክስክዩቲቭ ዳይሬክተር ዶ/ር ታምሩ ሽብሩ አማካኝነት በሲቀላ ገበያ በኮሮና ወረርሽኝ መከላከል ዙሪያ መጋቢት 25/2012 ዓ/ም የግንዛቤ ማስጨበጫ መልዕክት እንዲተላለፍ አድርጓል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት ይህንን ይጫኑ

Read more: በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ስርጭት ለመከላከልና ለመቆጣጠር የተቋቋመው ግብረ-ኃይል ማኅበረሰብ የማንቃት ቅስቀሳ እያካሄደ ነው

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ እና የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጆች የንጽህና መጠበቂያ ሳኒታይዘር በማዘጋጀት እያሰራጩ ነው

Details
Fri, 10 April 2020 6:36 am

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ እና የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጆች የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚረዳ የንጽህና መጠበቂያ ሳኒታይዘር በማዘጋጀት ለዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ፣ ለኢንተርን ሐኪሞችና ለአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል የህክምና ባለሙያዎች እያሰራጩ መሆናቸውን ገለፁ፡፡ኮሌጆቹ ምርቱን በብዛት በማምረት ለአካባቢው ማኅበረሰብ ጭምር የማዳረስ ዕቅድ እንዳላቸውም ገልፀዋል፡፡

በተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ የባዮ-ቴክኖሎጂ መምህርና ተመራማሪ አቶ አዲሱ ፈቃዱ እንደገለፁት የንጽህና መጠበቂያው የዓለም ጤና ድርጅት ባስቀመጠው የአሠራር መመሪያ መሠረት የተዘጋጀ ሲሆን ምርቱም በዋናነት አልኮል፣ ግሊሲሮልና ሃይድሮጅን ፔርኦክሳይድ የተባሉ ንጥረ-ነገሮችን በመጠቀም የሚዘጋጅ ነው ብለዋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት ይህንን ይጫኑ

Read more: በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ እና የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጆች የንጽህና መጠበቂያ ሳኒታይዘር በማዘጋጀት እያሰራጩ ነው

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቤኔፊት ሪያላይዝ (BENEFIT-REALISE) ፕሮግራም የአርሶ አደሩን የምግብ ዋስትና ለማስጠበቅ እየሠራ ይገኛል

Details
Wed, 08 April 2020 7:28 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቤኔፊት ሪያላይዝ (BENEFIT-REALISE) ፕሮግራም የአርሶ አደሩን የምግብ ዋስትና ለማስጠበቅና ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ በአርባ ምንጭ ክላስተር በምዕራብ አባያ፣ ደራሼ፣ ዛላና ቁጫ ወረዳዎች በሚገኙ 16 ቀበሌያት ምርጥ ዘሮችን ለአርሶ አደሩ ተደራሽ እያደረገ እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡

የፕሮግራሙ አስተባባሪ ዶ/ር መብራቱ ዓለሙ እንደገለጹት የፕሮጀክቱ ዓላማ መልካም ተሞክሮዎችንና የተለያዩ ዝርያዎችን ከምርምር ጣቢያዎች በማምጣት የሴፍቲኔት ተጠቃሚ አርሶ አደሮች በምግብ ራሳቸውን እንዲችሉ በማድረግ ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ ነው፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት ይህንን ይጫኑ

Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቤኔፊት ሪያላይዝ (BENEFIT-REALISE) ፕሮግራም የአርሶ አደሩን የምግብ ዋስትና ለማስጠበቅ እየሠራ ይገኛል

AWTI with global partners bag ‘JOINT Project 2020’

Details
Thu, 02 April 2020 8:13 am

AMU’s Water Technology Institute has signed 2-year joint project as part of the university cooperation for development of Flemish Interuniversity Council (VLIR) called, JOINT Project 2020 ‘Internet of Drops: Linking small water-related observations towards a cloud of data with IoT-enabled sensor networks’ with KU Leuven, Ecuador’s National Polytechnic School and Catholic University of Cuenca which is funded by VLIRUOS. Click here to see the pictures

Read more: AWTI with global partners bag ‘JOINT Project 2020’

GERD: AMU collectively trashes Egypt’s argument as hollow

Details
Tue, 24 March 2020 5:20 am

The first ever talk-show on Ethiopia’s hydropower giant - Grand Ethiopian Renaissance Dam hosted by Walta TV at Haile Resort, Arba Minch has mirrored the deep-rooted anguish, seething anger and concern of professionals, academicians of AMU community, who unanimously stand for its completion.

Professionals from Water Resources Engineering, Law, Academics, Research & Community Service countering Egypt’s argument on Nile River espoused ongoing public and diplomatic engagements by Ethiopian government and at different forums will establish Ethiopian standpoint in stronger manner. Click here to see the pictures

Read more: GERD: AMU collectively trashes Egypt’s argument as hollow

  1. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሳሃይ ሶላር ፕሮጀክት ጉልታ ሙሉ 1ኛ ደረጃ ት/ቤትን የ24 ሰዓት የፀሐይ ታዳሽ ኃይል ተጠቃሚ አደረገ
  2. የጫሞ ካምፓስ የ2012 ዓ/ም የ1ኛ ወሰነ ትምህርት መማር ማስተማር ሥራ በስኬት መጠናቀቁ ተገለጸ
  3. ዩኒቨርሲቲው ፈረንሳይ አገር ከሚገኘው CIMPA የተሰኘ ማዕከል ጋር የጀመረው ግንኙነት ተጠናክሮ ቀጥሏል
  4. Annual Research Review: Arba Minch University reviews 530 projects

Page 337 of 523

  • 332
  • 333
  • 334
  • 335
  • 336
  • 337
  • 338
  • 339
  • 340
  • 341

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap