• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሳሃይ ሶላር ፕሮጀክት ጉልታ ሙሉ 1ኛ ደረጃ ት/ቤትን የ24 ሰዓት የፀሐይ ታዳሽ ኃይል ተጠቃሚ አደረገ

Details
Tue, 17 March 2020 1:24 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሳሀይ ሶላር ፕሮጀክት አማካይነት በጨንቻ ወረዳ የሚገኘውን ጉልታ ሙሉ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ከየካቲት 20/2012 ዓ/ም ጀምሮ የ24 ሰዓት የፀሐይ ታዳሽ ኃይል ተጠቃሚ አድርጓል፡፡

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሳሃይ ሶላር ፕሮጀክት ጉልታ ሙሉ 1ኛ ደረጃ ት/ቤትን የ24 ሰዓት የፀሐይ ታዳሽ ኃይል ተጠቃሚ አደረገ

የጫሞ ካምፓስ የ2012 ዓ/ም የ1ኛ ወሰነ ትምህርት መማር ማስተማር ሥራ በስኬት መጠናቀቁ ተገለጸ

Details
Tue, 17 March 2020 1:22 pm

በማኅበራዊ ሣይንስና ስነ- ሰብ ኮሌጅ እና በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ እንዲሁም በህግ እና በስነ-ትምህርትና ስነ-ባህርይ ሣይንስ ት/ቤቶች የ2012 ዓ/ም 1ኛ ወሰነ ትምህርት በስኬት መጠናቀቁን የኮሌጆቹና የት/ቤቶቹ ዲኖች ገልጸዋል፡፡

የማኅበራዊ ሣይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ ዲን እና የካምፓሱ አስተባባሪ ዶ/ር ሙሉጌታ ደበሌ እንደገለጹት የ1ኛ ወሰነ ትምህርት የመማር ማስተማር ሂደት እጅግ በተሳካና በሰላማዊ መንገድ ተጠናቋል ብለዋል፡፡ በጥናትና ምርምር አተገባበር ላይ ለመምህራን ስልጠናዎችን በመስጠት ወደ ሥራ እንዲገቡ በመደረጉ በተለይም ነባር መምህራን በተቀላጠፈ ሁኔታ ምርምር እያከናወኑ እንደሚገኙም ጠቁመዋል፡፡

Read more: የጫሞ ካምፓስ የ2012 ዓ/ም የ1ኛ ወሰነ ትምህርት መማር ማስተማር ሥራ በስኬት መጠናቀቁ ተገለጸ

ዩኒቨርሲቲው ፈረንሳይ አገር ከሚገኘው CIMPA የተሰኘ ማዕከል ጋር የጀመረው ግንኙነት ተጠናክሮ ቀጥሏል

Details
Tue, 17 March 2020 1:13 pm

ዩኒቨርሲቲው የሒሳብ ትምህርትና ምርምርን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማስፋፋትና ለማሳደግ ከሚሠራውና ፈረንሳይ አገር ከሚገኘው ‹‹International Center for Pure and Applied Mathematics›› CIMPA ማዕከል ጋር የጀመረው ግንኙነት ተጠናከሮ መቀጠሉ ተገለጸ፡፡ ዩኒቨርሲቲው በ2021 ‹‹CIMPA School›› ተብሎ የሚጠራውን ዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፍረንስ እንዲያዘጋጅም ተመርጧል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት ይህንን ይጫኑ

Read more: ዩኒቨርሲቲው ፈረንሳይ አገር ከሚገኘው CIMPA የተሰኘ ማዕከል ጋር የጀመረው ግንኙነት ተጠናክሮ ቀጥሏል

Annual Research Review: Arba Minch University reviews 530 projects

Details
Mon, 16 March 2020 8:35 am

Arba Minch University’s Research Directorate, in its two-day annual research review hosted from 6th to 7th March, 2020, at Main Campus, has reviewed 8 completed research findings. The next day, 2 institutes, 5 colleges, 2 schools and Sawla Campus simultaneously reviewed 522 projects at respective premises.Click here to see the pictures

Read more: Annual Research Review: Arba Minch University reviews 530 projects

2ኛው የባህል ፊልም ፌስቲቫል በደቡብ ኦሞ ምርምር ማዕከል ተካሄደ

Details
Fri, 13 March 2020 1:51 pm

በምርምርና ማኅበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዝደንት ጽ/ቤት አስተባባሪነት በደቡብ ኦሞ ምርምር ማዕከል 2ኛው የባህል ፊልም ፌስቲቫል ከየካቲት 14-15 2012 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ በፌስቲቫሉ ‹‹በጋሞ ከፍተኛ አካባቢ የእንሰት አመራረት››፣ ‹‹የጤፍ ዳንስ›› (በትግራይ ከፍተኛ ቦታ የጤፍ አመራረት)፣ ‹‹አብርሃምና ሣራ›› (በሰሜን ኢትዮጵያ ጉንዳጉንዶ አካባቢ ማኅበረስብ ላይ ያተኮረ) እና ‹‹የሐመር ቤተሰብ›› በሚሉ ርዕሶች የተሠሩ ፊልሞች ቀርበዋል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: 2ኛው የባህል ፊልም ፌስቲቫል በደቡብ ኦሞ ምርምር ማዕከል ተካሄደ

  1. ዩኒቨርሲቲው በጎርፍና በመሬት ናዳ ለተጎዱ ወገኖች የምግብ እህል ድጋፍ አደረገ
  2. 124ኛው የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል በዩኒቨርሲቲው ተከበረ
  3. Photovoltaic training marks end of Sahay Solar Project’s 2nd phase
  4. AMU, US Embassy officials hold talks on collaborations

Page 338 of 523

  • 333
  • 334
  • 335
  • 336
  • 337
  • 338
  • 339
  • 340
  • 341
  • 342

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap