- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሳሀይ ሶላር ፕሮጀክት አማካይነት በጨንቻ ወረዳ የሚገኘውን ጉልታ ሙሉ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ከየካቲት 20/2012 ዓ/ም ጀምሮ የ24 ሰዓት የፀሐይ ታዳሽ ኃይል ተጠቃሚ አድርጓል፡፡
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሳሃይ ሶላር ፕሮጀክት ጉልታ ሙሉ 1ኛ ደረጃ ት/ቤትን የ24 ሰዓት የፀሐይ ታዳሽ ኃይል ተጠቃሚ አደረገ
- Details
በማኅበራዊ ሣይንስና ስነ- ሰብ ኮሌጅ እና በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ እንዲሁም በህግ እና በስነ-ትምህርትና ስነ-ባህርይ ሣይንስ ት/ቤቶች የ2012 ዓ/ም 1ኛ ወሰነ ትምህርት በስኬት መጠናቀቁን የኮሌጆቹና የት/ቤቶቹ ዲኖች ገልጸዋል፡፡
የማኅበራዊ ሣይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ ዲን እና የካምፓሱ አስተባባሪ ዶ/ር ሙሉጌታ ደበሌ እንደገለጹት የ1ኛ ወሰነ ትምህርት የመማር ማስተማር ሂደት እጅግ በተሳካና በሰላማዊ መንገድ ተጠናቋል ብለዋል፡፡ በጥናትና ምርምር አተገባበር ላይ ለመምህራን ስልጠናዎችን በመስጠት ወደ ሥራ እንዲገቡ በመደረጉ በተለይም ነባር መምህራን በተቀላጠፈ ሁኔታ ምርምር እያከናወኑ እንደሚገኙም ጠቁመዋል፡፡
Read more: የጫሞ ካምፓስ የ2012 ዓ/ም የ1ኛ ወሰነ ትምህርት መማር ማስተማር ሥራ በስኬት መጠናቀቁ ተገለጸ
- Details
ዩኒቨርሲቲው የሒሳብ ትምህርትና ምርምርን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማስፋፋትና ለማሳደግ ከሚሠራውና ፈረንሳይ አገር ከሚገኘው ‹‹International Center for Pure and Applied Mathematics›› CIMPA ማዕከል ጋር የጀመረው ግንኙነት ተጠናከሮ መቀጠሉ ተገለጸ፡፡ ዩኒቨርሲቲው በ2021 ‹‹CIMPA School›› ተብሎ የሚጠራውን ዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፍረንስ እንዲያዘጋጅም ተመርጧል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት ይህንን ይጫኑ
Read more: ዩኒቨርሲቲው ፈረንሳይ አገር ከሚገኘው CIMPA የተሰኘ ማዕከል ጋር የጀመረው ግንኙነት ተጠናክሮ ቀጥሏል
- Details
Arba Minch University’s Research Directorate, in its two-day annual research review hosted from 6th to 7th March, 2020, at Main Campus, has reviewed 8 completed research findings. The next day, 2 institutes, 5 colleges, 2 schools and Sawla Campus simultaneously reviewed 522 projects at respective premises.Click here to see the pictures
Read more: Annual Research Review: Arba Minch University reviews 530 projects
- Details
በምርምርና ማኅበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዝደንት ጽ/ቤት አስተባባሪነት በደቡብ ኦሞ ምርምር ማዕከል 2ኛው የባህል ፊልም ፌስቲቫል ከየካቲት 14-15 2012 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ በፌስቲቫሉ ‹‹በጋሞ ከፍተኛ አካባቢ የእንሰት አመራረት››፣ ‹‹የጤፍ ዳንስ›› (በትግራይ ከፍተኛ ቦታ የጤፍ አመራረት)፣ ‹‹አብርሃምና ሣራ›› (በሰሜን ኢትዮጵያ ጉንዳጉንዶ አካባቢ ማኅበረስብ ላይ ያተኮረ) እና ‹‹የሐመር ቤተሰብ›› በሚሉ ርዕሶች የተሠሩ ፊልሞች ቀርበዋል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ