• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024

ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ገቢ ተማሪዎች በሙሉ

Details
Thu, 06 October 2016 5:01 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ገቢ ተማሪዎች መግቢያ መስከረም 29 እና 30/2009 ዓ/ም ተብሎ ከዚህ ቀደም መገለጹ ይታወቃል፡፡

ይሁንና የመግቢያ ጊዜውን ማራዘም አስፈላጊ ሆኖ ስለተገኘ የአንደኛ አመት ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ጊዜ ወደ ጥቅምት 12 እና 13 2009 ዓ/ም የተራዘመ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ዳይሬክቶሬት

ማሳሰቢያ፡ ከተቀመጠው ጊዜ ገደብ ቀድሞና ዘግይቶ የሚመጣን ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልጻለን፡

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የነባር ተማሪዎች ሥልጠና ተጀመረ

Details
Tue, 04 October 2016 11:08 am

ከመስከረም 24-28/2009 ዓ/ም ለአምስት ቀናት የሚቆየው የነባር ተማሪዎች ሥልጠና /የከፍተኛ ትምህርት ማህበረሰብ/ በዩኒቨርሲቲው ሁሉም ካምፓሶች እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ስልጠናው አራት የተለያዩ ሀገራዊና ተቋማዊ አጀንዳዎች ላይ በጥልቀት የሚመክር ሲሆን ለውይይት አመቺ እንዲሆን ተሳታፊዎች በበርካታ የውይይት አዳራሾች ተከፋፍለዋል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

ማስታወቂያ ለነባር መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ

Details
Mon, 03 October 2016 11:54 am

በ23/01/2009 ዓ/ም ሊጀመር የታቀደው የ5(አምስት) ቀን ስልጠና በተለያዩ ምክንያቶች ለአንድ ቀን የተራዘመ ሲሆን በ24/01/2009 ዓ.ም (ማክሰኞ) ተጀምሮ በ28/01/09 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ እያሳወቅን ተማሪዎች በየካምፓሳችሁ በተዘጋጀላችሁ የስልጠና አዳራሾች ከጠዋቱ 2፡30 ሰዓት ጀምሮ በመገኘት እንድትሳተፉ እንገልፃለን፡፡

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ

AMU promotes Dr Negash Wagesho as Associate Professor

Details
Thu, 29 September 2016 5:17 am

Institute of Technology’s Scientific Director, Dr Negash Wagesho Amencho, who was serving Arba Minch University as an Assistant Professor since July 8, 2012, has now been promoted as Associate Professor.

Read more: AMU promotes Dr Negash Wagesho as Associate Professor

ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ነባር ተማሪዎች በሙሉ

Details
Tue, 27 September 2016 2:27 pm

በ19/01/2009 ዓ/ም  (ሀሙስ) ከአዲስ አበባ ወደ አርባ ምንጭ መጓጓዣ መኪና ዩኒቨርሲቲው ያዘጋጀ ስለሆነ በተጠቀሰው እለት አዲስ አበባ ክፍለ ሃገር አውቶብስ ተራ በጠዋቱ 12፡00 ሰዓት በመገኘት አገልግሎቱን እንድትጠቀሙ እናሳውቃለን፡፡

መልካም መንገድ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ

  1. AMU to collaborate with University of Nebraska-Lincoln; meeting held
  2. ለ 2009 ዓ. ም ድህረ-ምረቃ ትምህርት አመልካቾች የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቀን
  3. Govt. training for academic, administrative staff begins
  4. በዩኒቨርሲቲው የከፍተኛ ትምህርት ማህበረሰብ ሥልጠና ተጀመረ

Page 423 of 522

  • 418
  • 419
  • 420
  • 421
  • 422
  • 423
  • 424
  • 425
  • 426
  • 427

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap