
- Details
H.E Ambassador Dr. Ing. Seleshi Bekele will be giving a public lecture on Ethiopian Grand Renaissance Dam (GERD) on Saturday January 4, 2025, at 2:30 PM, in a new hall near the main gate at main campus. It's learnt that Dr. Birhanu Bulcha, a NASA scientist, Dr. Amir Aman, who just left WB director's post, and Eng Hizkyas, who used to be Aretospa Designer/Programmer, will grace the program.
All academic and research staff, undergraduate, Masters and PhD students and others interested are invited for this important meeting of high level experience sharing.
===============///==============///=============///===========
Schedule:
Time: - January 4, 2025, Saturday afternoon at 2:30 PM
Topic: Water, Power and Politics: Ethiopian Grand Renaissance Dam (GERD)
Venue: New Hall near Main Gate, Main Campus
=====///========///========///=======///========///=======///=====

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ራስ ገዝ ለመሆን በአስፈላጊ ቅድመ ሁኔታዎች ላይ እየሠራ ሲሆን ከሥራዎቹ አንዱ የሆነውን የሴኔት መተዳደሪያ ደንብ (Senate Legislation) ክለሳ አከናውኖ ታኅሣሥ 22/2017 ዓ/ም በተከለሰው ረቂቅ ደንብ ላይ የውስጥ ግምገማ አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
AMU wishes all expat staff, international students, alumni living abroad and international collaborators and partners a new year 2025 G.C to be a year of peace, love, unity, prosperity, joy, success and overall global harmony. Happy New Year 2025 to you all! May the year 2025 G.C be the year we achieve our plans by succeeding our endeavors and make vivid memories.
Happy New Year 2025 to you all!

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ 19ኛውን ዓለም አቀፍ የቲቢ ምርምር ኮንፍረንስና የዓለም የቲቢ ቀንን እንዲያዘጋጁ ተመርጠዋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 19ኛውን ዓለም አቀፍ የቲቢ ምርምር ኮንፍረንስ እንዲያዘጋጅ ተመረጠ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ከፍተኛ አመራሮች ከዩኒቨርሲቲው መምህራንና የአስተዳደር ሠራተኞች ጋር ታኅሣሥ 18/2017 ዓ/ም ትውውቅና በዩኒቨርሰቲው ቀጣይ ስትራቴጂክ አቅጣጫዎችና የሪፎርም አጀንዳዎች ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ከፍተኛ አመራሮች ከዩኒቨርሲቲው መምህራንና የአስተዳደር ሠራተኞች ጋር ተወያዩ