
- Details
Arba Minch University (AMU) recently conducted a specialized training program aimed at enhancing the advisory and coaching skills of its academic staff from November 11-12, 2024. Click here to see more photos
Read more: AMU Hosts Training to Improve PhD Supervision as Part of Ethiopian SuperStars Initiative

- Details
በአዲሱ የፌዴራል መንግሥት ሠራተኞች መዋቅራዊ አደረጃጀት ለውጥ መሠረት በዩኒቨርሲቲው እየተካሄደ የሚገኘው የሠራተኞች ድልድል በሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የተላከውን የአፈጻጸም መመሪያ እንዲሁም ሌሎች በተለያየ ጊዜ የተላኩ አጋዥ መመሪያዎችን መሠረት አድርጎ የተፈጸመ መሆኑን የድልደላ ኮሚቴው ገልጿል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ራስ ገዝ ለመሆን በሚያደርገው ጉዞ የዩኒቨርሲቲውን ሴኔት መተዳደሪያ ደንብ እና ስትራቴጂክ ዕቅድ ክለሳ ለማከናወን ኅዳር 3/2017 ዓ/ም የማስጀመሪያ መርሐ ግብር አካሂዷል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የሴኔት መተዳደሪያ ደንብና ስትራቴጂክ ዕቅድ ክለሳ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ

- Details
‹‹ብርታት ጀነሬሽን›› ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ ከ‹‹አብሪ ማይንድ›› እና ‹‹በርቺ›› ከተሰኙ ድርጅቶች ጋር በመተባበር ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ‹‹በዛሬ ማንነታችን ነጋችንን እንሥራ!›› በሚል ርእስ ኅዳር 1/2017 ዓ.ም በሱስ አስከፊነት ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሐ ግብር አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ‹‹ብርታት ጀነሬሽን›› ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሱስ አስከፊነት ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሐ ግብር አካሄደ

- Details
In a landmark initiative aimed at improving water resource management in South Ethiopia Region, especially Gamo Zone, Arba Minch University (AMU) and the Czech Geological Survey (CGS) have officially signed a Memorandum of Understanding (MoU) on November 8, 2024. The initiative, titled “Improving the quality of life by ensuring availability and sustainable management of water resources in Sidama Region and Gamo and Gofa Zones (Ethiopia),' is designed to ensure the availability and sustainable management of water resources in the target areas. Click here to see more photos.
- በሀገር አቀፍ ደረጃ የቆዳ ስር ፈንገስ/Mycetoma/ በሽታ ጫናና ስርጭትን ለማወቅ የሚያስችል የትብብር ምርምር ፕሮጀክት ሥራ ተጀመረ
- የድኅረ ምረቃ ት/ቤት ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች ገለጻ ሰጠ
- በ2017 የትምህርት ዘመን አዲስ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ እና በ2016 ትምህርት ዘመን የአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም በመከታተል የማለፊያ ውጤት ላስመዘገባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጥሪ ማስታወቂያ
- Dr. Addisu Receives Prestigious ‘Outstanding Presentation Award’ at ICGEB CRP Awardees Meeting in Cape Town