• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024

ሀገራዊው የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

Details
Mon, 26 August 2024 1:05 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ካውንስል አባላት፣ የፌዴራል ፖሊስ አባላት፣ የአስተዳደር ሠራተኞችና ተማሪዎች በተገኙበት በአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ላንቴ ቀበሌ በአንድ ጀምበር 600 ሚሊየን ችግኞች ለመትከል የተያዘው ሀገራዊ መርሃ ግብር አካል የሆነ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ነሐሴ 17/2016 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: ሀገራዊው የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

3ኛው የታዳጊ ወጣቶች የእግር ኳስ ውድድር በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም እየተካሄደ ነው

Details
Mon, 26 August 2024 1:00 pm

 በየዓመቱ በኢትዮጰያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አዘጋጅነት የሚካሄደው የታዳጊ ወጣቶች እግር ኳስ ውድድር ዘንድሮ ለ3ኛ ጊዜ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ከሐምሌ 10/2016 ጀምሮ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: 3ኛው የታዳጊ ወጣቶች የእግር ኳስ ውድድር በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም እየተካሄደ ነው

Arba Minch University Secures €389,790/ Over 45.4 Million ETB/ EU SIFA Grant for JOB-FEET Project

Details
Mon, 26 August 2024 12:53 pm

Arba Minch University (AMU) got awarded €389,790/Over 45.4 million/ grant from the EU SIFA Innovation Funding Window III for its project entitled "Job Opportunity for Female Employability through the Adoption of Proven Enset Technologies" (JOB-FEET). The project was developed by a team of multidisciplinary professionals from AMU and other institutions. Click here to see more photos.

Read more: Arba Minch University Secures €389,790/ Over 45.4 Million ETB/ EU SIFA Grant for JOB-FEET Project

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የእንሰት ቴክኖሎጂዎችን በማስፋፋት የሥራ ዕድልን ለመፍጠር የሚያስችል የ389,790 ዩሮ (ከ45.4 ሚሊየን ብር በላይ) ፕሮጀክት አሸነፈ

Details
Fri, 23 August 2024 12:44 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ“SIFA/Skills Initiative for Africa-Funding Window III” በሙከራ የተረጋገጡ የእንሰት ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ለሴቶች የሥራ ዕድል ለመፍጠር በቀረጸው ፕሮጀክት አሸናፊ በመሆን ከአፍሪካ ኅብረት የልማት ኤጀንሲ(African Union Development Agency/AUDA-NEPAD) ጋር ነሐሴ 15/2016 ዓ/ም በአዲስ አበባ አፍሪካ ኅብረት አዳራሽ የጋራ ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱን ተቋሞቻቸውን ወክለው የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የምርምርና ትብብር ም/ፕሬዝደንት ተባባሪ ፕ/ር በኃይሉ መርደኪዮስ እና የኔፓድ “NEPAD” ዋና ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሪት ናርዶስ በቀለ ተፈራርመዋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የእንሰት ቴክኖሎጂዎችን በማስፋፋት የሥራ ዕድልን ለመፍጠር የሚያስችል የ389,790 ዩሮ (ከ45.4 ሚሊየን ብር በላይ) ፕሮጀክት...

ማስታወቂያ

Details
Fri, 16 August 2024 8:43 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማስተማሪያ እና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በቅርቡ ተመርቆ በተወሰኑ የሕክምና ዘርፎች በይፋ ሥራ መጀመሩ ይታወሳል፡፡ ሆስፒታሉ ቀደም ብሎ እየሰጠ ካለው የሕክምና አገልግሎቶች በተጨማሪ ከዛሬ ነሐሴ 10/2016 ዓ/ም ጀምሮ የጥርስ፣ የኤም.አር.አይ/MRI Machine/ እና የሥነ ደዌ/Pathology/ የሕክምናና ምርመራ አገልግሎችን ያስጀመረ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

Read more: ማስታወቂያ

  1. ዩኒቨርሲቲው ለሥራ ፈላጊ ወጣቶች በሰዋዊና ሙያዊ ክሂሎት ዙሪያ ሥልጠና እየሰጠ ነው
  2. ማስታወቂያ (Advertisement)
  3. A Call for PhD SUPERVISION Training Applicants - 2024
  4. የመሬት መንሸራተት አደጋ በደረሰበት ገዜ ጎፋ ወረዳ እየተካሄደ የሚገኘው የዳሰሳ ጥናት ያለበት ደረጃ ተገመገመ

Page 79 of 521

  • 74
  • 75
  • 76
  • 77
  • 78
  • 79
  • 80
  • 81
  • 82
  • 83

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap