
- Details
የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሀብት ልማት፣ ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የመስክ ምልከታ በማድረግ እና ከተማሪ ተወካዮች የተነሱ ጥያቄዎችን አስመልክቶ በትኩረት ሊሠሩ በሚገቡ ጉዳዮች ዙሪያ ለዩኒቨርሲቲው ካውንስል ጥር 13/2016 ዓ/ም ግብረ መልስ ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

- Details
የሥነ-ትምህርትና ሥነ-ባህሪ ሳይንስ ት/ቤት የባህሪ ማሻሻያ አገልግሎት መስጫ ማዕከል ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከ “International Youth Fellowship” ጋር በመተባበር በአዕምሮ ውቅር (mindset) ዙሪያ ከኮሪያ በመጡ አሠልጣኞች ለጫሞ፣ ለዋናው ግቢ 2ኛ ዓመትና ከዚያ በላይ ለሆኑ የዩኒቨርሲቲው መደበኛ፣ ኢ-መደበኛና ለሁሉም ሪሚዲያል ተማሪዎች፣ ለባይራ አዳሪ 2ኛ ደ/ት/ቤት ተማሪዎች እና ለአርባ ምንጭ ከተማ መምህራን ከጥር 17-18/2016 ዓ.ም በዋናው ግቢ በሚገኝ አዳራሽ ሥልጠና የሚሰጥ ይሆናል፡፡

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሁሉ አቀፍ ሴክተር ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ከጋሞ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር ከአርባ ምንጭ ከተማና ከዞኑ የተለያዩ አካባቢዎች ለመጡ ወጣቶች እና ለስፖርት ጽ/ቤት ባለሙያዎች በሰብእና ግንባታ (Mindset) ዙሪያ ከጥር 06-09/2016 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ከአርባ ምንጭ ከተማና ከዞኑ የተለያዩ አካባቢዎች ለተወጣጡ ወጣቶች በሰብእና ግንባታ ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

- Details
Arba Minch Institute of Technology (AMiT) in Arba Minch University in collaboration with DAAD Information Center in Ethiopia held a presentation program on free scholarship opportunities in Germany.Click here to see more photos.

- Details
ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ዓባያ ካምፓስ የ2016 ዓ/ም 1ኛ ዓመት ሴት ተማሪዎች የእንኳን ደኅና መጣችሁ አቀባበልና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ነባር ሴት ተማሪዎች የሽልማት አሰጣጥ መርሃ ግብር ጥር 08/2016 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡
ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ለዓባያ ካምፓስ አዲስ ገቢ ሴት ተማሪዎች የእንኳን ደኅና መጣችሁ አቀባበል ተካሄደ