
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ለሳይንስ ትምህርት ጥራት መሻሻል በትኩረት እየሰራ መሆኑን ገልጿል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ለሳይንስ ትምህርት ጥራት መሻሻል እየሰራ መሆኑን የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ገለጸ

- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አስተናጋጅነት ከመጋቢት 27-28/ 2017 ዓ/ም ድረስ ሲካሄድ የቆየው የመንግሥት ዩኒቨሲቲዎች የሕዝብ ግንኙነትና ኮሚዩኒኬሽን ኃላፊዎች ፎረም ተጠናቋል። ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሕዝብ ግንኙነትና የኮሚዩኒኬሽን ኃላፊዎች ፎረም ተጠናቀቀ

- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ በትምህርት ሚኒስቴር፣ በመቋሚያ የማኅበረሰብ የልማት ድርጅት «MCDO»፣ እና በኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን ትብብር ሱስና አደንዛዥ ዕፆችን መከላከልና መቆጣጠር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ያተኮረ ውይይት አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ አጋር ድርጅቶችና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት መጋቢት 25/2017 ዓ/ም በጋሞ ባሕል አዳራሽ ተካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

- Details
Team Members from Alabaster International, Nature for Justice, Ministry of Agriculture & Environmental Protection Authority Visited Arba Minch University (AMU)’s newly established Enset Tissue Culture Laboratory equipped with Bio-Tilt bioreactor technology at Kulfo Campus and Enset laboratory at Abaya Campus on April 14th, 2025. Click here to see more photos.

- Details
WAAS International PLC. wants to hire fresh graduates who are interested to work for companies with different fast moving consumer goods producers and service providers such as Safaricom, Heineken, Unilever, Dashen Breweries, etc. as well as multinational research agencies based in different countries with them. Currently they are looking for the position of Junior Data Collector. The applicants who are eager to learn and work in the industry are most appreciated.
- AMU Researcher, Atalay Azene, wins ETB 245,000 in SEED Program Competition
- ማስታወቂያ
- Ethiopian Education and Training Authority (ETA) Carries out External Evaluation of Program Accreditation at College of Medicine and Health Sciences, AMU
- 8th National Symposium on Indigenous Knowledge for Sustainable Peace: A Crucial Step Towards Sustainable Governance