- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በተፈጥሮ ሳይንስ ኮሌጅ በስፖርት ሳይንስ ትምህርት ክፍል ‹‹የስፖርት ህክምናና ኦርቶፔዲክ ሰርጀሪ›› የሚባል ፕሮግራም በማስትሬት ድግሪ ደረጃ ተቀርፆ ግንቦት 25/2007 ዓ/ም የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር ምክትል ፕሬዝደንት፣ የዘርፉ ምሁራንና ሌሎችም በተገኙበት የስርዓተ -ትምህርት ግምገማ ተደርጓል ፡፡
በሀገራችን የአትሌቲክስ ስፖርት በላቀ ደረጃ እንዲያድግ በስፖርት ህክምናና በኦርቶፔዲክ ሰርጀሪ የሰለጠነ ባለሙያ ማፍራት የጎላ ሚና ይጫወታል ፡፡ይህንን በመረዳት የተፈጥሮ ሳይንስ ኮሌጅ በተለይም የስፖርት ሳይንስ ትምህርት ክፍል በመስኩ ማስትሬት ድግሪ ስርዓተ-ትምህርት ቀርፆ ባለሙያዎችን ለማፍራት በዝግጅት ላይ እንደሚገኝ የኮሌጁ ዲን ዶ/ር አለማየሁ ኃ/ሚካኤል ገልፀዋል ፡፡
በዩኒቨርሲቲው የስፖርት ሣይንስ መምህር ዶ/ር ሞላ ዶዮ የትምህርት ክፍሉን መከፈትና ዓላማውን አስመልክተው በሰጡት ገለፃ መንግስት በቀየሰው ፖሊሲ መሠረት የስፖርተኛውን የመስራት አቅም ለማጎልበት፣ የአመጋገብ ስርአትን ለማስተካከል እንዲሁም የስፖርት እንቅስቃሴ በሚደረግበት ወቅት ሊከሰቱ የሚችሉ ችግሮችን በማቃለል በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪና ተፎካካሪ የሆኑ ስፖርተኞችን ለማፍራት የሚያስችል ነው ብለዋል ፡፡
ኦርቶፔዲክ ሰርጀሪን በዩኒቨርሲቲው ደረጃ ባለው የሰው ኃይልና ለትምህርቱ ከሚያስፈልጉ ግብዓቶች አንፃር ለጊዜው ማስቀጠል ባይቻልም ከህክምናና ጤና ሣይንስ ኮሌጅ ጋር በጋራ በመሆን የስፖርት ህክምናውን ብቻ በ2008 ዓ/ም ለመጀመር መስማማታቸውን ዶ/ር ሞላ ገልፀዋል ፡፡ በስርዓተ ትምህርቱ ቀረፃ ከፍተኛ ድርሻ የነበራቸው ዶ/ር ሞላ አያይዘውም የተፈጥሮ ሳይንስ ኮሌጅ ለስፖርት ሳይንስ ትምህርት ክፍሉ አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶችን በማደራጀት ላደረገው ትብብር ምስጋና አቅርበዋል፡፡
- Details
‘‘AMU’s main component is technology, where Institute of Technology is involved in producing manpower in water resource engineering. As we are about to establish centre for water works, this training would give us the roadmap. And groundwater modeling is important, it will enable us to contribute in the development of the nation,’’ Dr Feleke Woldeyes said while opening two-week training on Groundwater Modeling.
Read more: Groundwater modeling will greatly benefit Ethiopia: Dr Feleke
- Details
Arba Minch University discussed wide range of issues including academic, administrative, students’ service, research and community service at new auditorium, Main Campus on 19th May, 2015. All university higher-ups, deans, directors, academic staff and others attended the meeting. Click here to see Pictures from the meeting.
Read more: AMU discusses wide range of academic, admin, students’ issues
- Details
Arba Minch University’s College of Social Science and Humanities and College of Business and Economics have jointly organized a two-day national seminar on ‘Research for Development,’ at new auditorium, Main Campus from 8th to 9th May, 2015. Click here to see the Pictures.
Read more: ‘Higher Institutions play crucial role in conducting demand-driven researches’
- Details
‘‘In the last 10 years, our Post-Graduate programs grew manifold; from two in the beginning to 40 at present is an achievement in itself. Hence, we need to see quality at the centre because we want competent graduates,’’ University President, Dr Feleke Woldeyes, exhorted gathering during School of Graduate Studies seminar at Lecture Theatre, Main Campus on April 29, 2015. Click here to see the Pictures.
Read more: Plagiarism to be stopped, college, IoT to host PG courses: Dr Feleke