- Details
‹‹ትውፊታዊ ዕውቀት፣ የባህል ብዝሃነትና ቅርስ አስተዳደር በኢትዮጵያ›› አራተኛው ሀገራዊ አውደ ጥናት ሰኔ 14/2008 ዓ/ም በማህበራዊ ሳይንስና ሥነ-ሰብ ኮሌጅ አዘጋጅነት ተከናውኗል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
በ2008 የትምህርት ዘመን አንደኛ መንፈቀ ዓመት የላቀ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የሽልማት ፕሮግራም በሁሉም ካምፓሶች ተካሄደ፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
ዩኒቨርሲቲው በጋሞ ጎፋ ዞን ለቦንኬ ወረዳ 1ኛ ደረጃ የመጀመሪያ ሳይክል ት/ቤቶች መምህራን የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ከመጋቢት 10/2008 ዓ/ም ጀምሮ ለአስር ተከታታይ ቀናት ሰጥቷል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
የ2008 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች የቅድመ-ምረቃ ምሽት ፕሮግራም ሰኔ 16/2008 ዓ.ም በዋናው ግቢ ስታዲየም በልዩ ድምቀት ተከናውኗል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተከታታይና ርቀት ትምህርት ኮሌጅ በማታ በርቀትና በሳምንት መጨረሻ የትምህርት ፕሮግራሞች መስፈርቱን የሚያማሉ አዲስ አመልካቾችን በአርባ ምንጭ ፡ ሳውላና ኦሞ ኩራዝ ስካር ፋብሪካ ማዕከላት ተቀብሎ ከዚህ በታች በተጠቀሱ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ ከ2009 መስከረም ወር ጀምሮ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡ Click here to download the full information.