
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የግራንትና ኮላቦሬቲቭ ፕሮጀክቶች ማኔጅመንት ዳይሬክቶሬት አስተባባሪነት የምርምርና የትብብር ፕሮጀክቶች ግምገማ ሚያዝያ 10/2015 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
Oxford Brookes University, UK Centre for Development and Emergency Practices (CENDEP) Closed Call for Application for full funded Ph.D., Studentship From the Faculty Members of Arba Minch University; DETAILS OF ADVERTISEMENT

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለዩኒቨርሲቲውና ለመላው የሀገራችን የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለብርሃነ ትንሣዔው በሰላም አደረሳችሁ እያለ በዓሉ የሰላም፣ የጤናና የደስታ እንዲሆን ከወዲሁ መልካም ምኞቱን ይገልፃል!!
መልካም የፋሲካ በዓል! ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ማኅበረሰብ ጉድ/ማስ/ጽ/ቤት ከጋሞ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ጋር በመተባበር በዳራማሎ ወረዳ ለዋጫ ከተማ ወጣት አደረጃጀት፣ ኢንተርፕራይዝ አካላትና ከመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ለተወጣጡ አካላት በአመራርነት፣ በሥራ ፈጠራ አመለካከትና የስኬታማ ሥራ ፈጣሪዎች መለያ ባህሪያት ዙሪያ ያተኮረ ሥልጠና ሚያዝያ 03/2015 ዓ.ም ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ለዳራማሎ ወረዳ ወጣት አደረጃጀት፣ ኢንተርፕራይዝ አካላትና አመራሮች በሥራ ፈጠራ አመለካከትና አመራርነት ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የብዝኃ ሕይወት ምርምርና ጥበቃ ማዕከል የእንሰት አጠውልግ በሽታ ስርጭትን ለመቀነስና ከበሽታው የጸዱ የእንሰት ዝርያዎችን አባዝቶ የማሰራጨት ተግባራትን የሚያከናውን ግራንድ የምርምር ፕሮጀክት ቀርጾ በጋሞና ጎፋ ዞኖች በሚገኙ አምስት ወረዳዎች ተግባራዊ እያደረገ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የእንሰት አጠውልግ በሽታ ስርጭትን ለመቀነስ የሚያስችል ግራንድ የምርምር ፕሮጀክት ተግባራዊ እየተደረገ ነው