• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • SYMPOSIA
    • International Enset Symposium
    • Sustainable Water Resources Development
    • ICET
    • Science for Sustainable Development
    • Research for Development
    • Indigenous Knowledge Studies
    • Annual Research and Publication Review
    • PUBLIC EVENTS
      • FDRE, Nations and Nationalities Day
      • FDRE, Patriots' Day
      • Victory of Adwa
      • Community and Science Open Day
    • Mathematical Workshop and Research School
      • 3MC-PIMS-SIMONS Summer School 2026
      • AWMLOA-2026
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
Final Ensent3 call.jpg
mmm.jpg
previous arrow
next arrow

ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ መምህራን እና ሠራተኞች በሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ ያተኮረ ልዩ ሥልጠና በመሰጠት ላይ ነው

Details
Tue, 22 September 2015 3:36 pm

የአንደኛውን የእድገትና ትራስፎርሜሽን ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማና የሁለተኛውን የእድገትና ትራስፎርሜሽን ረቂቅ ዕቅድ እንዲሁም ሌሎች ሀገራዊና ተቋማዊ አጀንዳዎችን ያካተተ ስልጠና ከመስከረም 7/2008 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ ሰባት ቀናት ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ መምህራንና ሠራተኞች እየተሰሠጠ ይገኛል፡፡ የስልጠናዉ ተሳትፎ በፎቶ የኢትዮጵያ ብሮድ ካስቲንግ ኮሮፖሬሽን ዘገባ

Read more: ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ መምህራን እና ሠራተኞች በሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ ያተኮረ ልዩ ሥልጠና በመሰጠት ላይ ነው

Govt. training for academic, admin and students from Sept. 18

Details
Wed, 16 September 2015 4:21 pm

Ministry of Education in association with Arba Minch University would be holding comprehensive orientation workshop for the academic staff, administrative personnel, senior and fresh students from September 18, 2015.

Read more: Govt. training for academic, admin and students from Sept. 18

በአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ አዲስ፣ ለነባር ቅድመ-ምረቃ እና ድህረ-ምረቃ ተማሪዎች በሙሉ

Details
Tue, 15 September 2015 11:11 am

በአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች ሪፖርት የማድረጊያ ቀን ከመስከረም 24-25 ሲሆን ለነባር የዩኒቨርሲቲው ቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች የምዝገባ ቀን መስከረም 19-20 መሆኑን እያሳወቅን በተጠቀሰው ቀን በኣካል ቀርባችሁ ሪፖርት እንድታደርጉ እንታደርጉ እንገልፃለን፡፡

ከዚህ በተጨማሪም ለነባር የድህረ-ምረቃ እና የቅድመ- ምረቃ የተከታታይና የርቀት ተማሪዎች ተማሪዎች ምዝገባ መስከረም 26-27/2008ዓ.ም መሆኑን እየገለፅን አዲስ ለሚመደቡ ወይም ለምንቀበላቸው የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎቸው ወደ ዩኒቨርሲቲው የመግቢያ ቀን በሌላ ማሰታወቂያ የምናሳውቅ ይሆናል፡፡

Click here to download the full information.

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት

AEEP: AMU-NHU’s venture completes term; prototypes developed

Details
Tue, 15 September 2015 11:08 am

Applied Entrepreneurship Education Program (AEEP), a three-year joint venture of Arba Minch University and Neu-Ulm University of Applied Sciences’ (HNU) completed its second term on Sept. 8, 2015.

Read more: AEEP: AMU-NHU’s venture completes term; prototypes developed

የፋይናንስና በጀት አፈፃፀም እየተሻሻለ መምጣቱ ተገለፀ

Details
Thu, 10 September 2015 12:00 am

የዩኒቨርሲቲው የካፒታልና የመደበኛ በጀት አፈፃፀም እየተሻሻለ መምጣቱን የፋይናንስና በጀት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ አማረ ጋማ ገልጸዋል፡፡
ከ2007 በፊት በነበረው አፈፃፀም በመቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠር በጀት ተመላሽ ይደረግ  የነበረ ሲሆን ከ2005 – 2007 የበጀት ዓመታት የነበረው አፈፃፀም በንፅፅር ሲታይ  በ2007 የበጀት ዓመት የመደበኛ በጀት አፈፃፀም 98 በመቶ ሲሆን የካፒታል በጀት ደግሞ 92 በመቶ ነበር፡፡በመሆኑም በበጀት ዓመቱ  ከመደበኛ እና ካፒታል በጀት በድምሩ 10 በመቶ ወይም 37 ሚሊየን ብር ብቻ ፈሰስ ተደርጓል፡፡
በ2008 የበጀት ዓመት ለዩኒቨርሲቲው የተመደበው የካፒታልና መደበኛ በጀት 1.2 ቢሊየን ሲሆን ካለፉት ዓመታት ጋር ሲነፃፀር ከፍተኛ መሆኑን የገለፁት አቶ አማረ ሁሉም የሥራ ክፍሎች በፋይናንስ ደንብና መመሪያ መሠረት በጀታቸውን 100%  መጠቀም ይገባቸዋል ብለዋል፡፡ በተለይም የግዥ ፍላጎቶች በበጀት መዝጊያ ወቅት ተደራርበው በመቅረባቸው ምክንያት ሳይፈፀሙ እንዳይቀሩ የየሥራ ክፍል ኃላፊዎች ክትትል በማድረግ ዕቅዶቻቸውን በወቅቱ አንዲያስፈፅሙ አሳስበዋል፡፡
ዳይሬክቶሬቱ 46 የበጀትና ፋይናንስ ባለሙያዎችን በማቀፍ በመደበኛና ከመደበኛ የሥራ ሠዓት ውጭ ዘወትር ምሽት እስከ ሁለት ሠዓት እንዲሁም በሳምንት መጨረሻ ቀናት ቀልጣፋ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡

  1. Notice from School of Graduate Studies & College of Distance and Continuing Education for the year 2008 EC
  2. ስድስተኛው የኢትዮጵያ የወባ ምርምር ትሥሥር አውደ-ጥናት በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ
  3. በአስተዳደር ጉዳዮች ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ
  4. ‹የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ የአካባቢ አስተዳደርና ማኅበረሰብ ትስስር የሠላም ፎረም› ተመሠረተ

Page 507 of 573

  • 502
  • 503
  • 504
  • 505
  • 506
  • 507
  • 508
  • 509
  • 510
  • 511

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • Telegram
  • Youtube

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Copyright © 2026 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap
  • Map