
- Details
የአስተዳደርና ልማት ም/ፕሬዝደንት በሥሩ ከሚገኙ የሥራ የክፍል ኃላፊዎች ጋር በ2017 ዓ.ም ተግባራዊ የሚደረግ የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም ውል (KPI) ዛሬ ጥር 26/2017 ዓ.ም ተፈራርሟል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የአስተዳደርና ልማት ም/ፕሬዝደንት በሥሩ ከሚገኙ የሥራ ክፍል ኃላፊዎች ጋር የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም ውል (KPI) ተፈራረመ

- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ በ“Management” ትምህርት ክፍል በ“Marketing Management” ትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ተማሪ እጩ ዶ/ር ነስረዲን ተማም ጥር 30/2017 ዓ/ም ከጠዋቱ ከ2፡30 ጀምሮ የ3ኛ ዲግሪ ማጠናቀቂያ ምርምር ሥራውን የውጪና የውስጥ ገምጋሚዎችና አማካሪዎች በተገኙበት በጫሞ ካምፓስ ያቀርባል፡፡

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲና የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት ‹‹Effects of Active Rifting and Thermal uplift on Climate, Soil, Water and Agriculture in Southern Main Ethiopian Rift: Implementing Strategies for Recovery Improvement›› በሚል ርእስ በሦስቱ ተቋማት በተመደበ 12 ሚሊየን ብር የሚሠራ ግራንድ የትብብር ምርምር ፕሮጀክት ጥር 24/2017 ዓ/ም ይፋ አድርገዋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
በየዓመቱ የምርምር ሥራዎች ያሉበትን ደረጃ ለመገምገም ጉባኤ የሚያዘጋጀው አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 12ኛውን ዓመታዊ የምርምር ሥራዎች ግምገማ ወርክሾፕ ጥር 23/2017 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 12ኛውን ዓመታዊ የምርምር ሥራዎች ግምገማ ወርክሾፕ አካሄደ