
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ከሳውላ ካምፓስ ኃላፊ ጋር በ2017 ዓ.ም ተግባራዊ የሚደረግ የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም ውል (KPI) ተፈራርመዋል፡፡
Read more: የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝደንት ከሳውላ ካምፓስ ኃላፊ ጋር የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም ውል (KPI) ተፈራረሙ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ጽ/ቤት በሥሩ የሚገኙ የሥራ ክፍሎችን የ2017 በጀት ዓመት የ6 ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርትን ገምግሟል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የፕሬዝደንት ጽ/ቤት በሥሩ የሚገኙ የሥራ ክፍሎችን የግማሽ ዓመት የሥራ ሪፖርት ገመገመ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ በሥሩ ከሚገኙ የሥራና የትምህርት ክፍል ኃላፊዎች ጋር በ2017 ዓ.ም የሚተገበር የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም ውል (KPI) ጥር 7/2017 ዓ.ም ተፈራርሟል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ በሥሩ ከሚገኙ የሥራና የትምህርት ክፍል ኃላፊዎች ጋር የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም ውል (KPI) ተፈራረመ

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለአዲስ ገቢና ለሪሚዲያል ተማሪዎች በዲጂታል ቴክኖሎጂ የኤሌክትሮኒክ የትምህርት አሰጣጥን ለማጠናከር የሚረዳ ኦንላይን ኮርስ ለማስጀመር /E-LEARNING FOR STRENGTHING HIGHER EDUCATION (E-SHE)/ በሚል ርእስ የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሃ ግብር አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በዲጂታል ቴክኖሎጂ የኤሌክትሮኒክ የትምህርት አሰጣጥን ለማጠናከር የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሃ ግብር ተካሄደ

- Details
ዩኒቨርሲቲው ከጋሞ ቴሌቪዥን ጋር በጋራ ለመሥራት የሚያስችለውን የሁለትዮሽ ስምምነት መግባቢያ ሰነድ ጥር 06/2017 ዓ/ም ተፈራርሟል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከጋሞ ቴሌቪዥን ጋር በጋራ ለመሥራት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ