• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • SYMPOSIA
    • International Enset Symposium
    • Sustainable Water Resources Development
    • ICET
    • Science for Sustainable Development
    • Research for Development
    • Indigenous Knowledge Studies
    • Annual Research and Publication Review
    • PUBLIC EVENTS
      • FDRE, Nations and Nationalities Day
      • FDRE, Patriots' Day
      • Victory of Adwa
      • Community and Science Open Day
    • Mathematical Workshop and Research School
      • 3MC-PIMS-SIMONS Summer School 2026
      • AWMLOA-2026
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
Final Ensent3 call.jpg
mmm.jpg
previous arrow
next arrow

ድህረ-ምረቃ ትምህርት ቤት በ2009 ዓ.ም በመደበኛ መርሃ ግብር አዲስ አመልካቾችን ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል

Details
Fri, 12 August 2016 2:06 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ድህረ-ምረቃ ትምህርት ቤት በ2009 የትምህርት ዘመን በመደበኛ መርሃ ግብር መስፈርቱን የሚያሟሉ አዲስ አመልካቾችን ከዚህ በታች በተጠቀሱት የትምህርት መስኮች ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡ Click here to download the full information.

Read more: ድህረ-ምረቃ ትምህርት ቤት በ2009 ዓ.ም በመደበኛ መርሃ ግብር አዲስ አመልካቾችን ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል

የኮሚቴው መቋቋም ዴሞክራሲያዊ አካሄዶችንና ግልፀኝነትን ለማስፈን ትልቅ ሚና አለው

Details
Wed, 03 August 2016 9:03 am

በፌዴራል መንግስት ሠራተኞች አዋጅ  ቁጥር 515/ 1999 አንቀፅ 72 መሠረት ቋሚ የቅሬታ አጣሪ ኮሚቴ ማቋቋም ተገቢ በመሆኑ ከዩኒቨርሲቲው የአስተዳደር ሠራተኞች የተወጣጡ 7 አባላትን የያዘ ኮሚቴ ሚያዝያ 26/2008 ዓ/ም ተቋቁሟል፡፡

Read more: የኮሚቴው መቋቋም ዴሞክራሲያዊ አካሄዶችንና ግልፀኝነትን ለማስፈን ትልቅ ሚና አለው

የውሃ ሀብትን በዘላቂነት ለማልማት የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር ወሳኝ መሳሪያ ነው

Details
Wed, 03 August 2016 8:51 am

በቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት አዘጋጅነት 16ኛው ዘላቂ የውሃ ሀብት ልማት ዓውደ ጥናት ከሰኔ 24-25/2008 ዓ.ም ተካሂዷል፡፡

Read more: የውሃ ሀብትን በዘላቂነት ለማልማት የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር ወሳኝ መሳሪያ ነው

ባለፉት ሦስት ዓመታት በማህበረሰብ አገልግሎት አበረታች ውጤት ማስመዝገብ ተችሏል

Details
Thu, 21 July 2016 10:45 am

የማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት በስሩ ካሉ የማስተባበሪያ ጽ/ቤቶች ጋር በመቀናጀት “በተፈጠረው እድል ማህበረሰቡን እናገልግል” በሚል ርዕስ በዩኒቨርሲቲው ለመጀመሪያ ጊዜ የማህበረሰብ ሣምንትን ሐምሌ 2/2008 ዓ/ም በፓናል ውይይትና በተለያዩ ዝግጅቶች አክብሯል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: ባለፉት ሦስት ዓመታት በማህበረሰብ አገልግሎት አበረታች ውጤት ማስመዝገብ ተችሏል

30 ዓመታት ብቁ ምሩቃንን በማፍራት ጎዳና!

Details
Fri, 15 July 2016 12:00 am

ዩኒቨርሲቲው በተለያዩ የሙያ መስኮች በመደበኛ፣ በማታ፣ በክረምት፣ በሣምንቱ መጨረሻ እና በርቀት ያሰለጠናቸውን  3760 በቅድመ ምረቃ እና 88 በድህረ ምረቃ የትምህርት ፕሮግራሞች በድምሩ 3848 ተማሪዎች ሰኔ 18/2008 ዓ.ም በደማቅ ሥነ-ሥርዓት አስመርቋል፡፡ ከተመራቂዎቹ መካከል በቅድመ ምረቃ 1044 እና በድህረ ምረቃ 10  ቱ ሴቶች ሲሆኑ ዩኒቨርሲቲው በዓመቱ በአጠቃላይ በቅድመ ምረቃ 5398 እና በድህረ ምረቃ 328 በድምሩ 5726 ተማሪዎችን ለምረቃ አብቅቷል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: 30 ዓመታት ብቁ ምሩቃንን በማፍራት ጎዳና!

  1. AMU signs two construction agreements for Sawla Campus
  2. Dr Fantahun appointed VLIRUOS Program Manager in AMU
  3. AMU holds 16th meet on ‘Sustainable Water Resource Development’
  4. Belete Petros Kurubo wants to be a teacher

Page 478 of 573

  • 473
  • 474
  • 475
  • 476
  • 477
  • 478
  • 479
  • 480
  • 481
  • 482

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • Telegram
  • Youtube

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Copyright © 2026 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap
  • Map