• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • SYMPOSIA
    • Sustainable Water Resources Development
    • ICET
    • Science for Sustainable Development
    • Research for Development
    • Indigenous Knowledge Studies
    • Annual Research and Publication Review
    • International Enset Symposium
      • Enset Symposium 2024
      • Enset Symposium 2023
    • PUBLIC EVENTS
      • FDRE, Nations and Nationalities Day
      • FDRE, Patriots' Day
      • Victory of Adwa
      • Community and Science Open Day
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
1.jpeg
2.jpeg
EngShalekaGirmaMuluneh.jpeg
CallforPaper-3.jpeg
photo_2026-01-21_16-39-28.jpeg
previous arrow
next arrow

ዩኒቨርሲቲው በአንደኛው ሩብ ዓመት የተመዘገቡ ስኬቶችን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ

Details
Thu, 14 January 2016 9:00 pm

የዩኒቨርሲቲው ካውንስል አባላት ባካሄዱት የ2008 በጀት ዓመት አንደኛ ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ በሩብ ዓመቱ የታዩ ጠንካራ አፈፃፀሞች፣ ክፍተቶች፣ ያጋጠሙ ተግዳሮቶችና የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች በሠፊው ተዳሰዋል፡፡ Click here to see the Pictures.

Read more: ዩኒቨርሲቲው በአንደኛው ሩብ ዓመት የተመዘገቡ ስኬቶችን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ

የOFAB-Ethiopia South Node ምስረታ አውደ ጥናት ተካሄደ

Details
Wed, 13 January 2016 9:00 pm

OFAB (Open Forum for Agricultural Biotechnology) አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲን የSouth Node ማዕከል አድርጎ በመምረጥ የምስረታ አውደ ጥናቱን ጥር 07/2008 ዓ.ም አካሂዷል፡፡ Click here to see the Pictures.

Read more: የOFAB-Ethiopia South Node ምስረታ አውደ ጥናት ተካሄደ

መሠረታዊ የኮምፒውተር ክህሎት ስልጠና ተሰጠ

Details
Tue, 12 January 2016 9:00 pm

የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ማህበረሰብ አገልግሎት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከኮምፒውተር ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ትምህርት ክፍል ጋር በመተባበር ከአርባ ምንጭ ከተማና አካባቢው 2ኛ ደ/መ/ት/ቤቶች ለተወጣጡ 95 መምህራንና የአስተዳደር ሠራተኞች ከታህሳስ 23 - ጥር 21/2008 ዓ/ም ለተከታታይ አራት ቅዳሜዎች መሠረታዊ የኮምፒውተር ክህሎት ስልጠና ሰጥቷል፡፡ Click here to see the Pictures.

Read more: መሠረታዊ የኮምፒውተር ክህሎት ስልጠና ተሰጠ

“የአርባ ምንጭ ሥነ-ህዝብና ጤና ልማት ማዕከል›› የ INDEPTH አባል ሆነ

Details
Mon, 11 January 2016 9:00 pm

ከኢትዮጵያ ጤና አጠባበቅ ማኅበር እና ከ CDC/Center for Disease Control and Prevention/ ጋር በመተባበር የሚሠራው የአርባ ምንጭ ሥነ-ህዝብና ጤና ልማት ማዕከል በ2008 ዓ.ም የሀገር ዓቀፉ INDEPTH አባል ሆኗል፡፡

Read more: “የአርባ ምንጭ ሥነ-ህዝብና ጤና ልማት ማዕከል›› የ INDEPTH አባል ሆነ

የምርምር ሥነ-ምግባርን መከተል ለውጤታማ ምርምር መሠረት መሆኑ ተገለጸ

Details
Mon, 11 January 2016 7:57 am

ምርምር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ካስቀመጧቸው የትኩረት መስኮች አንዱና መሰረታዊ እንደመሆኑ መጠን ተቋሙንና ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ለማድረግ እንዲሁም በገበያ ተወዳዳሪ ሆኖ ለመገኘት የሚያስችል ነው፡፡

Read more: የምርምር ሥነ-ምግባርን መከተል ለውጤታማ ምርምር መሠረት መሆኑ ተገለጸ

  1. ለተገልጋዮች ቀልጣፋና ጥራቱን የጠበቀ አገልግሎት ለመስጠት መዘጋጀቱን ዩኒቨርሲቲው አሳወቀ
  2. ‹‹የተዘነጉ የቆላማ አካባቢ በሽታዎች የትብብር ምርምርና ሥልጠና ማዕከል›› በጥናትና ምርምር አበረታች ጅምሮችን ማከናወኑ ተገለጸ
  3. ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አካል ጉዳተኞችን ተደራሽ በማድረግ ትኩረት ሰጥተው መሥራት ይገባቸዋል
  4. AMU to launch journals in Science, Tech, Humanities & Social Science

Page 473 of 550

  • 468
  • 469
  • 470
  • 471
  • 472
  • 473
  • 474
  • 475
  • 476
  • 477

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Copyright © 2026 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap