- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የተቋማዊ ጥራት ማጎልበቻ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ለኮሌጁ መምህራን በኮምፒውተር የታገዘ ፈተና (Computer Based Test) አስተዳደርና አጠቃቀም ላይ የአቅም ግንባታ ሥልጠና ጥቅምት 3/2016 ዓ/ም ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
- Details
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተከታታይና ርቀት ትምህርት ኮሌጅ በማታ፣ በሳምንት መጨረሻ እና በርቀት የትምህርት ፕሮግራሞች መስፈርቱን የሚያሟሉ አዲስ አመልካቾችን በአርባ ምንጭ እና በሳውላ ማዕከላት ተቀብሎ ከዚህ በታች በተጠቀሱ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ ከ2016 ዓ.ም አንደኛ ሴሚስተር ጀምሮ ማሠልጠን ይፈልጋል፡፡
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ትኩረት የሚሹ የቆላማ አካባቢ በሽታዎች ምርምርና ሥልጠና ማዕከል ከዓለም ጤና ድርጅት ጋር በመተባበር 24 ሺህ ዶላር የተመደበለት ‹‹Assessment of Skin NTDs Burden through Community Screening during Scabies MDA Campaign in Gamo Zone›› በሚል ርእስ የሚሠራ የትብብር ፕሮጀክት መስከረም 28/2016 ዓ/ም ይፋ አድርጓል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በቆዳ ላይ የሚከሰቱ ትኩረት የሚሹ የቆላማ አካባቢ በሽታዎች ላይ ያተኮረ የትብብር ፕሮጀክት ይፋ ሆነ
- Details
Arba Minch University inked two-year academic cooperation agreement with CY Cergy Paris University, France and officially launched a collaborative project that aims to train students on geothermal exploration, on October 6, 2023.
- የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሙያ ማበልጸጊያ ማዕከል “Key Players of Career Development Path for Fresh Graduates” በሚል ርዕስ ሴሚናር አካሄደ
- ለሁለት መቶ አካል ጉዳተኛና ችግረኛ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ
- የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ም/ፕሬዝደንቶችና በፕሬዝደንት ጽ/ቤት ሥር ያሉ ዳይሬክተሮች የ2016 ዓመታዊ ዕቅድ ተፈራረሙ
- የ2ኛና 3ኛ ዲግሪ ትምህርት መግቢያ ፈተና (GAT) አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለመፈተን ላመለከታችሁ አመልካቾች በሙሉ