
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ የሕንድ አምባሳደር ሺሪ ሮበርት ሼትኪንቶንግ (Shri Robert Shetkintong) በተገኙበት በዩኒቨርሲቲው ከሚያስተምሩ ሕንዳውያን መምህራን ጋር ሕንድ ሀገር ከሚገኙ ተቋማት ጋር በትብብር ግንኙነት በመፍጠር ምርምር፣ ማኅበረሰብ አገልግሎትና የቴክሎጂና የፈጠራ ሥራዎችን በጋራ መሥራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ሚያዝያ 12/2014 ዓ/ም ውይይት ተካሂዷል፡፡

- Details
የአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሙያ ማበልጸጊያ ማዕከል በኢንፎማይንድ ሶሉሽንስ ንዑስ የቢዝነስ ዩኒት ከሆነው ደረጃ ዶት ኮም ኃ.የተ.የግ. ድርጅት /Dereja.Com/ ጋር በመተባበር በተለያዩ የትምህርት መስኮች በ2014 ዓ/ም ለሚመረቁ ተማሪዎች ከሚያዝያ 4-7/2014 ዓ/ም የተቀጣሪነት ክሂሎት ሥልጠና ሰጥቷል፡፡
- Details
በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል በተከሰተው የፀጥታ ችግር ምክንያት በትምህርት ሚኒስቴር ውሳኔ በ2014 የትምህርት ዘመን ወደ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የድኅረ-ምረቃ ተማሪዎች በሙሉ፡-
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩትነት ከተቋቋመበት ከ1979 ዓ/ም ጀምሮ ለአርባ ምንጭ ከተማ፣ ለጋሞ ዞንና የዞኑ ወረዳዎች፣ አጎራባች ዞኖችና ልዩ ወረዳዎች እንዲሁም ከተማ አስተዳደሮች ከመደበኛው መማር ማስተማርና ምርምር ጎን ለጎን በማኀበረሰብ አገልግሎት ዘርፍ እያገለገለ ቆይቷል፡፡
Read more: በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የምርምርና የሠርቶ ማሳያ መሬት ላይ በተነሳ ውዝግብ ላይ የተሰጠ መግለጫ