- Details
ነፃ፣ ገለልተኛና ብቃት ያለው የአገልግሎት ዘርፍን በተቋማት ውስጥ ለማጠናከር የሚረዳ የአሠልጣኞች ሥልጠና በሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር እና በተቋማዊ ለውጥ ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት ጥር 27/2013 ዓ.ም ለዩኒቨርሲቲው ካውንስል አባላት ተሰጥቷል፡፡
ነፃ፣ ገለልተኛና ብቃት ያለው የአገልግሎት ዘርፍ ግንባታ፣ የሰው ሀብት ልማትና ብቃት ማረጋገጫ ሥርዓት፣ የመንግሥት አገልግሎት እሴት ግንባታ እንዲሁም ሥነ-ምግባርና ጥራት ያለው የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥ ሥርዓት ሥልጠናው በዋናነት ትኩረት ያደረገባቸው ነጥቦች ናቸው፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የመንግሥት አገልግሎት ዘርፍ ለውጥ ፍኖተ-ካርታ ላይ ያተኮረ የአሠልጣኞች ሥልጠና ተሰጠ
- Details
ለ2012 ዓ/ም 1ኛ ዓመት ለነበራችሁ ተማሪዎች በሙሉ
የሁሉም ካምፓሶች የ2012 ዓ/ም የ1ኛ ዓመት ተማሪዎች ሪፖርት የማድረጊያ ጊዜ ከየካቲት 16-18/2013 ዓ/ም ቀደም ብሎ በማስታወቂያ የተገለጸ ሲሆን ትምህርት የካቲት 22/2013 ዓ/ም የሚጀመር መሆኑን እያሳወቅን ሁሉም የ2012 ዓ/ም የ1ኛ ዓመት የነበራችሁ ተማሪዎች ከሁሉም ካምፓሶች በሕክምናና ፋርማሲ ትምህርት ዘርፍ የተመደባችሁ ሪፖርት የምትታደርጉት በነጭ ሳር ካምፓስ፣ በእንጂነሪንግ የተመደባችሁ በዋናው ካምፓስ፣ ቀደም ሲል በዋናው ካምፓስ ሆናችሁ በእንጂነሪንግ ያልተመደባችሁ በሙሉ በዓባያ ካምፓስ፣ ከሳውላና ጫሞ ካምፓሶች በሕግ የተመደባችሁ በጫሞ ካምፓስ ሆኖ ሌሎቻችሁ በነበራችሁበት ካምፓስ ሪፓርት የምታደርጉ መሆኑን እንገልጻለን።
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሬጂስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት
- Details
Having prospected Bonke and Gerese woredas, College of Natural Sciences’ Department of Geology has again explored Konso woreda’s Kolme cluster situated in Segan Area People’s Zone for South Nations Nationalities and People’s Region Mines and Energy Bureau wherein its team found that study area’s high-grade metamorphic rocks hold minerals such as quartz, feldspar, mica and also low concentration of gold, informed University-Industry Linkage & Technology Transfer Directorate’s Director, Dr Tolera Seda. Click here to see the photos
Read more: AMU geologists find quartz, feldspar, mica in Konso
- Details
AMU has signed the 2nd phase of Norwegian Agency for Development Cooperation (NORAD) Project – ‘South Ethiopia Network of Universities in Public Health’ with 4 universities, Ethiopian Ministry of Health and University of Bergen. The budget outlay of this 5-year project is ETB 70.735 Million (NOK 15,500,000) whose renewal is purely depending upon mutual consent of partnering institutions.
Read more: Arba Minch University signs 2nd phase of NORAD project
- Details
The editorial board of OMO International Journal of Sciences (OMOInt.J.Sci./ISSN:2520-4882/) would like to invite researchers, experts, academia, and entrepreneurs to submit manuscripts of original research, review articles, technical notes and short communications for publication in the journal. OMOInt.J.Sci. is ArbaMinch University based journal which publishes top-level research works from all areas of Natural, Computational, Agricultural, Veterinary, Food, Medical and Health Sciences.