• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

ለተመራቂ ተማሪዎች የሥራ ፈጠራ ክሂሎት ሥልጠና ተሰጠ

Details
Tue, 10 May 2022 1:20 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሥራ ፈጠራ ልማትና ማበልጸጊያ ማዕከል በሥራ ፈጠራ አመለካከትና በመሠረታዊ የሥራ ፈጠራ ክሂሎት ዙሪያ ሚያዝያ 29/2014 ዓ/ም የመጀመሪያ ዙር ሥልጠና ለዓባያ፣ ጫሞ፣ ኩልፎ፣ ነጭ ሳርና ዋናው ግቢ ተመራቂ ተማሪዎች ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

የሥራ ፈጠራ ማበልጸጊያ ማዕከል ዳይሬክተር ዶ/ር ወንድወሰን ጀረኔ ሥልጠናው ለተመራቂ ተማሪዎች በሥራ ፈጠራ ክሂሎት ላይ በቂ ግንዛቤ በማስጨበጥ ተመራቂዎች የተለያዩ አማራጮችን ተመልክተው ራሳቸውንና ሌሎችን መጥቀም የሚያስችል አቅም ይፈጥርላቸዋል ብለዋል፡፡

ራስን ማወቅ ለሥራ ፈጠራ ቀዳሚ ተግባር ሊሆን ይገባል ያሉት አሠልጣኝ መ/ርት አስቴር ሰይፉ ሥልጠናው ተማሪዎቹ ለሥራ ፈጠራ፣ ለራሳቸው እና ለሌላው ሰው ያላቸው አመለካከት መልካም አንዲሆን በማድረግ ተቀጣሪ ሳይሆኑ ቀጣሪ በመሆን ለቀጣይ ትውልድ የሥራ ፈጠራ እድልን እንዲያመቻቹ የሚረዳ መሆኑን ተናግረዋል፡፡

አሠልጣኝ መ/ር አሰግድ አጥናፉ በበኩላቸው ሠልጣኞች የአመለካከት ለውጥ እንዲያመጡ፣ እችላለሁ የሚለውን ስሜት አዳብረው በመነቃቃት ወደ ሥራ እንዲገቡና ውጤታማ እንዲሆኑ ይጠበቃል ብለዋል፡፡ የጊዜና የሀብት አጠቃቀም፣ የዕቅድ አዘገጃጀትና ተያያዥ ጉዳዮች  ላይ ግንዛቤን በመፍጠር ተማሪዎቹ ዕውቀት እንዲጨብጡ መደረጉን አሠልጣኙ አብራርተዋል፡፡

ሠልጣኝ ተማሪዎች ከሥልጠናው ያገኘነው ዕውቀት ለቀጣይ ሥራችን አጋዥና ለሥራ በር የሚከፍትልን በመሆኑ ትልቅ መነሳሳትን የፈጠረ እንዲሁም ሥራ በመፈለግ ጊዜያችንን ከማጥፋት የሚታደገን ነው ብለዋል፡፡

የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ “Vita” ከተሰኘ መንግሥታዊ ካልሆነ ድርጅት ጋር በትብብር ለመሥራት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ

Details
Mon, 09 May 2022 5:45 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቪታ/Vita/ ከተሰኘ መንግሥታዊ ካልሆነ ድርጅት የተሻሻሉና ማገዶ ቆጣቢ ምድጃዎችን በጋሞ ዞን ለሚገኙ ማኅበረሰቦች ለማዳረስ በሚሠራው ፕሮጀክት ዙሪያ በጋራ ለመሥራት ሚያዝያ 28/2014 ዓ/ም ለ5 ዓመታት የሚቆይ የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርሟል፡፡

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ “Vita” ከተሰኘ መንግሥታዊ ካልሆነ ድርጅት ጋር በትብብር ለመሥራት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ

ለአርባ ምንጭ ከተማ የቀበሌ አመራሮችና ለወጣቶች አደረጃጀት የአመራርነት ክሂሎት ሥልጠና ተሰጠ

Details
Mon, 09 May 2022 5:45 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የማኅበረሰብ አገልግሎት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከአርባ ምንጭ ከተማ ብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ እና ከአርባ ምንጭ ከተማ ወጣቶች ሊግ ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በከተማው ስድስት ቀበሌያት ውስጥ ከሚገኙ 12 ቀጠናዎች ለተወጣጡ 66 አመራሮችና 80 የአርባ ምንጭ ከተማ ወጣቶች አደረጃጀት አባላት ሚያዝያ 27/2014 ዓ/ም የአመራርነት ክሂሎት ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ለአርባ ምንጭ ከተማ የቀበሌ አመራሮችና ለወጣቶች አደረጃጀት የአመራርነት ክሂሎት ሥልጠና ተሰጠ

የውሃ ብክለት ማከሚያ አዳዲስ ቴክኒኮች አጠቃቀም ዙሪያ ሴሚናር ተካሄደ

Details
Fri, 06 May 2022 11:44 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ከ‹‹National Institute of Technology›› ጋር በተፈራረሙት የመግባቢያ ሰነድ መሠረት ‹‹Application of Novel Techniques for Waste Water Treatment›› በሚል ርዕስ ሚያዝያ 21/2014 ዓ/ም ኦንላይን ሴሚናር አካሂዷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የውሃ ብክለት ማከሚያ አዳዲስ ቴክኒኮች አጠቃቀም ዙሪያ ሴሚናር ተካሄደ

የተማሪዎች መግቢያ ጥሪ ማስታወቂያ

Details
Wed, 04 May 2022 10:32 am

በ2014 የትምህርት ዘመን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ቀን ግንቦት 1 እና 2 ሲሆን ምዝገባ የሚካሄደው ግንቦት 3 እና 4 እንዲሁም ትምህርት የሚጀመረው ግንቦት 5 ቀን 2014 ዓ.ም ይሆናል፡፡

በመሆኑም ወደ ዩኒቨርሲቲው በምትመጡበት ጊዜ፡- 

Read more: የተማሪዎች መግቢያ ጥሪ ማስታወቂያ

  1. በሥራ ፈጠራ አመለካከትና ክሂሎት ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ
  2. በከፍተኛ ትምህርት አመራር መረጃ ሥርዓት /Higher Education Management Information System (HEMIS)/ዙሪያ ገለጻ ተሰጠ
  3. የሐዘን መግለጫ
  4. የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ “UpToDate” የተሰኘ ሶፍትዌር ለ5 ዓመታት በነፃ የመጠቀም ፈቃድ አገኘ

Page 237 of 513

  • 232
  • 233
  • 234
  • 235
  • 236
  • 237
  • 238
  • 239
  • 240
  • 241

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap