- Details
ዩኒቨርሲቲው ከኢትዮጵያ የአካባቢና ደን ምርምር ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ለመድኃኒትነት አገልግሎት በሚውሉ ሀገር በቀል ዕጽዋትና በሞሪንጋ /ሽፈራው/ ተክል ዙሪያ ሀገር አቀፍ ሲምፖዚዬም አካሂዷል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡ Click here to see the News Video.
Read more: ለመድኃኒትነት በሚውሉ ዕጽዋትና በሞሪንጋ /ሽፈራው/ ተክል ዙሪያ ሀገር አቀፍ ሲምፖዚዬም ተካሄደ
- Details
የግብርና ሳይንስ ኮሌጅ በአንድ የዶክትሬትና በሁለት የማስተርስ ዲግሪ የትምህርት ፕሮግራሞች የካቲት 12 እና 14 /2008 ዓ/ም ለሁለት ቀናት የሥርዓተ ትምህርት ግምገማ አካሂዷል፡፡
- Details
የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ከደቡብ ክልል ጤና ቢሮ ጋር በመተባባር ከክልሉ አጠቃላይ ሆስፒታሎች ለተወጣጡ 16 ሀኪሞች በሆስፒታሎች የደም አጠቃቀም ሥርዓትን ለማሻሻል የሚያስችል ስልጠና ከየካቲት 28 - መጋቢት 1/2008 ዓ/ም ሰጥቷል፡፡
- Details
ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ፣ ከማህበራዊ ሳይንስና ሰነ ሰብ ኮሌጆችና ከህግ ትምህርት ቤት በ2008 የትምህርት ዘመን በአንደኛው ሴሚስቴር ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች መጋቢት 23/2008 ዓ/ም የማበረታቻ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡
- Details
ከአርባ ምንጭና ከጫሞ 2ኛ ደረጃና መሰናዶ እና ከአባያ 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች ለተወጣጡ 300 ሴት ተማሪዎች የሕይወት ክህሎት ስልጠና ከመጋቢት 11- 17/2008 ዓ/ም በሁለት ዙሮች ተሰጥቷል፡፡




