- Details
በኮንትራት ውል መሠረት በደብዳቤ የተስተናገዳችሁ የቀድሞ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2ኛና 3ኛ ዲግሪ ተመራቂዎች የቀድሞ ደብዳቤ ወደ ሰርተፊኬት እንዲቀየርላችሁ የቀረበ ጥያቄ በዩኒቨርሲቲው አስተዳደር ካውንስል ውሳኔ ማግኘቱ ይታወቃል፡፡ በዚሁ መሠረት የምረቃ ደብዳቤው ወደ ሰርተፊኬት እንዲቀይርላችሁ የምትፈልጉ በሙሉ በእጃችሁ የሚገኘውን የቀድሞ ደብዳቤ ኮፒ በመመለስ ጊዜያዊ የትምህርት ማስረጃ (Temporary Certificate of Graduation) ከሰኞ ታኅሣሥ 15/2016 ዓ.ም ጀምሮ ከሬጅስትራርና አሉምናይ ዳይሬክቶሬት መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
- Details
ወቅታዊውን የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ አስመልክቶ ‹‹የባሕር በር የልማት በር›› በሚል ርእስ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ታኅሣሥ 12/2016 ዓ/ም የፓናል ውይይት አዘጋጅቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ‹‹የባሕር በር የልማት በር›› በሚል ርእስ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የፓናል ውይይት ተካሄደ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የእንስሳትና ዓሣ ሀብት ምርምር ማዕከል ጨንቻ በሚገኘው ግርጫ የደጋ ፍራፍሬና አትክልት ምርምር ማዕከል ቅጥር ግቢ ውስጥ ዘመናዊ የወተት ላሞች እርባታ ጣቢያ /Dairy Farm/ እያስገነባ ይገኛል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ዘመናዊ የወተት ላሞች እርባታ ጣቢያ /Dairy Farm/ እያስገነባ ነው
- Details
የፌዴራል የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ከትምህርት ሚኒስቴርና ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ከወልቂጤ፣ ወራቤ፣ ዋቸሞ፣ ወላይታ ሶዶ፣ ጂንካ እና አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲዎች ለመጡ የግዥና ንብረት እና የፋይናንስና በጀት አስተዳደር ኃላፊዎች፣ ቡድን መሪዎችና ባለሙያዎች፣ የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና መከታተያ ክፍል ሥራ አስፈጻሚዎች፣ የተማሪዎች አገልግሎት ኃላፊዎች፣ የግንባታ ፕሮጀክት ጽ/ቤት ኃላፊዎችና ሌሎች የሚመለከተቸው አካላት ሙስናን መከላከልና መቆጣጠርን አስመልክቶ ከታኅሣሥ 05 - 06/2016 ዓ/ም የመጀመሪያ ዙር ሥልጠና በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለመጡ የተለያዩ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች የፀረ ሙስና ሥልጠና ተሰጠ
- Details
18ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን “ብዝኃነትና እኩልነት ለሀገራዊ አንድነት”በሚል ሀገራዊ መሪ ቃል የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ት/ቤት የአስተዳደር ኃላፊዎችን ጨምሮ ርዕሰ መምህራን፣ መምህራንና ተማሪዎች በተገኙበት ታኅሣሥ 05/2016 ዓ.ም በድምቀት ተከብሯል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: 18ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ ትምህርት ቤት ተከበረ
- የተፈጥሮ ማዳበሪያ ‹‹Bio-Fertilizer›› ማምረት ላይ ያተኮረ የትብብር ፕሮጀክት የለውጥ ማሳያ ሪፖርትና የመስክ ምልከታ ተካሄደ
- Ethiopian English Language Professionals’ Association/EELPA/ South Chapter Launching Workshop is to be held in AMU on December 23rd, 2023
- ቴክኖሎጂን መጠቀም የፀረ ኤች.አይ.ቪ መድኃኒት አወሳሰድን ለማሻሻል እንደሚረዳ ያረጋገጠ ጥናት ይፋ ሆነ
- An International Workshop on Bioinformatics and Mathematical Modeling of Infectious Diseases held in Arba Minch University