
- Details
Arba Minch University (AMU) marked the 11th Global Entrepreneurship Week from November 18-22, 2024, under the theme "Ensuring Institutional Autonomy through Being an Entrepreneurial University." The week-long event featured a series of activities designed to inspire entrepreneurial thinking and foster innovation among students and faculty members. Click here to see more photos.
Read more: AMU Celebrates 11th Global Entrepreneurship Week with a Focus on Institutional Autonomy

- Details
የዩኒቨርሲቲው ሥራ ፈጠራ ልማትና ማበልጸጊያ ማዕከል 11ኛውን ዓለም አቀፍ የኢንተርፕርነርሽፕ ሣምንት ከኅዳር 9/2017 ዓ/ም ጀምሮ በዩኒቨርሲቲ ደረጃ ለሦስተኛ ጊዜ በሥልጠና፣ በቢዝነስ ሃሳብ ውድድርና በሌሎች መርሃ ግብሮች ሲያከብር የቆየ ሲሆን ኅዳር 13/2017 ዓ/ም በፓናል ውይይት የመዝጊያ ፕሮግራሙን አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳዮች አካቶ ትግበራ ሥራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት በ2017 ዓ/ም የትምህርት ዘመን ወደ ዩኒቨርሲቲው ተመድበው ለመጡ አዲስ ገቢ ሴት ተማሪዎች ከኅዳር 12-13/2017 ዓ/ም የሕይወት ክሂሎት ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በማኅበራዊ ሳይንስና ሥነ ሰብ ኮሌጅ በ"Geography and Environmental Studies" ትምህርት ክፍል በ"Environment and Natural Resource Management" ትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው ዕጩ ዶ/ር ዘውዴ ሱፋራ የመመረቂያ ጽሑፍ ኅዳር 13/2017 ዓ.ም የውጭና የውስጥ ገምጋሚዎች እንዲሁም አማካሪዎች በተገኙበት ቀርቦ ተገምግሟል፡፡ የመመረቂያ ጽሑፉም አስፈላጊውን መስፈርት በማሟላቱ በአማካሪ ቦርዱ ተቀባይነት አግኝቶ ጸድቋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2017 ዓ/ም 1ኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸሙን ኅዳር 11/2017 ዓ/ም የካውንስል አባላት በተገኙበት ገምግሟል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ