- Details
በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ ከ10 ዩኒቨርሲቲዎች ለተወጣጡ የሥነ ልቦና ባለሙያዎች እና የአካዳሚክ ፕሮግራም ዳይሬክተሮችና አስተባባሪዎች በተማሪ ልማት ዙሪያ ከጥር 16-17/2016 ዓ/ም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የአሠልጣኞች ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ለሥነ ልቦና ባለሙያዎችና የአካዳሚክ ፕሮግራም ዳይሬክተሮች በተማሪ ልማት ዙሪያ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሥልጠና ተሰጠ
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከፌዴራል ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት/FDRE Construction Management Institute/ ጋር በመተባባር “Building Information Management/BIM”በሚል ርዕስ ለዩኒቨርሲቲው ቴክኖሎጂ እና ለውኃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶች መምህራን፣ ለዩኒቨርሲቲው ግንባታ ፕሮጀክትና ለፋሲሊቲ አስተዳደር ዘርፍ ባለሙያዎች ከጥር 13 - 30/2016 ዓ.ም ድረስ ስለግንባታ ሞዴልንግ ቴክኖሎጂ ሥልጠና እየተሰጠ ነው፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: ለአርባ ምንጭ ቴክኖሎጂና ውኃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶች መምህራን ስለግንባታ ሞዴልንግ ቴክኖሎጂ ሥልጠና እየተሰጠ ነው
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ፣ ነጭ ሳር፣ ኩልፎና ዓባያ ካምፓሶች ለሚገኙ የመጀመሪያ ዓመት ፍሬሽ ማን ኮርስ የጨረሱ ተማሪዎች በፋከልቲና ዲፓርትመንት መረጣ ዙሪያ ከጥር 09-10/2016 ዓ/ም ገለጻ ተደርጓል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡
Read more: የመጀመሪያ ዓመት ፍሬሽ ማን ኮርስ ለጨረሱ ተማሪዎች በፋከልቲ መረጣ ዙሪያ ገለጻ ተደረገ
- Details
United States Agency for International Development, USAID-Ethiopia, and Feed the Future -Ethiopia Transforming Agriculture visited Arba Minch University’s research and community engagement and job-creation and tech-transfer initiatives on Enset Processing and productivity from January 21-22, 2024. Click here to see more photos.
- Details
የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሀብት ልማት፣ ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የመስክ ምልከታ በማድረግ እና ከተማሪ ተወካዮች የተነሱ ጥያቄዎችን አስመልክቶ በትኩረት ሊሠሩ በሚገቡ ጉዳዮች ዙሪያ ለዩኒቨርሲቲው ካውንስል ጥር 13/2016 ዓ/ም ግብረ መልስ ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡