• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
photo_2024-02-21_10-01-18.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-21.jpeg
photo_2025-05-06_09-54-38.jpeg
1.jpeg
2.jpeg
previous arrow
next arrow

የዕጩ ዶ/ር ወርቅአፈራዉ አመነሸዋ የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፍ ተገመገመ

Details
Mon, 16 December 2024 12:03 pm

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በማኅበራዊ ሳይንስና ሥነ ሰብ ኮሌጅ በ"Geography and Environmental Studies" ትምህርት ክፍል በ"Environment and Natural Resource Management" ትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው የዕጩ ዶ/ር ወርቅአፈራሁ አመነሸዋ የመመረቂያ ጽሑፍ ዛሬ ታኅሣሥ 05/2017 ዓ/ም የውጭና የውስጥ ገምጋሚዎች እንዲሁም አማካሪዎች በተገኙበት ቀርቦ ተገምግሟል፡፡ የመመረቂያ ጽሑፉም አስፈላጊውን መስፈርት በማሟላቱ በአማካሪ ቦርዱ ተቀባይነት አግኝቶ ጸድቋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የዕጩ ዶ/ር ወርቅአፈራዉ አመነሸዋ የ3ኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፍ ተገመገመ

የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ለሪሚዲያል ተማሪዎች ኦሬንቴሽን ሰጠ

Details
Mon, 16 December 2024 11:56 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ በ2017 ዓ.ም በኮሌጁ ለተመደቡ የሪሚዲያል ተማሪዎች ታኅሣሥ 4/2017 ዓ.ም ኦሬንቴሽን ሰጥቷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ለሪሚዲያል ተማሪዎች ኦሬንቴሽን ሰጠ

ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ኅብረት አዲስ ለተመደቡ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች የተሰጠ የመልካም ምኞት መግለጫ 

Details
Mon, 16 December 2024 11:41 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በሀገር አቀፍ ደረጃ አንጋፋና ገናና ስም ያለው በሀገራችን ከሚገኙ የመጀመሪያ ትውልድ ዩኒቨርሲቲዎች መካከል አንዱ ነው። ይህ እንዲሆን ለማስቻል መላው የዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብና በየደረጃው ያሉ አመራሮች ሚና ወሳኝ ድርሻ አለው ብለን እናምናለን፡፡

Read more: ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ኅብረት አዲስ ለተመደቡ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች የተሰጠ የመልካም ምኞት መግለጫ 

ዶ/ር ኢንጂነር ቦጋለ ገብረማርያም የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዝደንት ተወካይ

Details
Mon, 16 December 2024 7:12 am

ዶ/ር ኢንጂነር ቦጋለ ገብረማርያም በ1981 የመጀመሪያ ዲግሪ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ ‹‹Civil Engineering››፣ በ1986 ዓ/ም ድኅረ ምረቃ ዲፕሎማ (Post Graduate Diploma) በ‹‹Hydraulic Engineering (Hydro informatics)›› ኔዘርላድ ሀገር ከሚገኘው ‹‹International Institute for Infrastructural, Hydraulic and Environmental engineering (IHE), Delft››፣  በ1987 ዓ/ም ከዚሁ ተቋም በ‹‹Hydraulic Engineering (Hydro informatics)›› የማስተርስ ዲግሪ፣ በ2000 ዓ/ም ጀርመን ከሚገኝ ‹‹Freie University of Berlin›› በ‹‹Lake Hydrodynamics›› የትምህርት ዘርፍ የሦስተኛ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል፡፡

Read more: ዶ/ር ኢንጂነር ቦጋለ ገብረማርያም የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዝደንት ተወካይ

ፕሮፌሰር ጳውሎስ ታደሰ የአስተዳደርና ልማት ም/ፕሬዝደንት ተወካይ

Details
Thu, 12 December 2024 2:12 pm

ፕ/ር ጳውሎስ ታደሰ ከሐሮማያ ዩኒቨርሲቲ በፊዚክስ ማስተማር ዲግሪ፣ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በፊዚክስ ማስተርስ ዲግሪ እንዲሁም ከሕንዱ አንድህራ ዩኒቨርሲቲ በፊዚክስ የዶክትሬት ዲግሪያቸውን አግኝተዋል፡፡

Read more: ፕሮፌሰር ጳውሎስ ታደሰ የአስተዳደርና ልማት ም/ፕሬዝደንት ተወካይ

  1. ለውኃ ቴክኖሎጂ እና ለቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የፕሮግራም ዕውቅና ሥራ ኮሚቴ አባላት ሥልጠና ተሰጠ
  2. ዶ/ር ተክሉ ወጋየሁ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ምርምርና ትብብር ም/ፕሬዝደንት ተወካይ
  3. ለ‹‹SCORE›› ፕሮጀክት ባለሙያዎች የፕሮጀክት ማኔጅመንት ሥልጠና ተሰጠ
  4. ዶ/ር ኢንጂነር አብደላ ከማል የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተ/ፕሬዝደንት

Page 43 of 513

  • 38
  • 39
  • 40
  • 41
  • 42
  • 43
  • 44
  • 45
  • 46
  • 47

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2024 Arba Minch University. Built by Meftihe.

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap