
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከሚገኙ የምርምር ማእከላት መካከል አንዱ የሆነው የእንስሳትና ዓሣ ሀብት ምርምር ማእከል የወተትና ሥጋ ከብቶች፣ የእንቁላልና ሥጋ ዶሮዎች፣ የዓሣ እና የንብ ዝርያዎችን ማሻሻል፣ ማላመድ፣ ምርትና ምርታማነትን መጨመር እንዲሁም በእንስሳት ጤና እና የተመጣጠነ መኖ አዘገጃጀት ላይ ያተኮሩ ምርምሮችን እየሠራ መሆኑን ገልጿል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: የእንስሳትና ዓሣ ሀብት ምርምር ማእከል ዝርያዎችን ለማሻሻልና ምርትና ምርታማነት ለመጨመር የሚያስችሉ ምርምሮችን እያከናወነ መሆኑን ገለጸ

- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ በ“Mathematics” ትምህርት ክፍል በ“Numerical Analysis” ትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ተማሪ ዕጩ ዶ/ር ፈለቀ ሳቢር ታኅሣሥ 22/2017 ዓ/ም ከጠዋቱ ከ2፡30 ጀምሮ የ3ኛ ዲግሪ ማጠናቀቂያ ምርምር ሥራውን የውጪና የውስጥ ገምጋሚዎችና አማካሪዎች በተገኙበት በአባያ ካምፓስ አዲሱ ማኔጅመንት ሕንጻ አዳራሽ ያቀርባል፡፡

- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ በ “Mathematics” ትምህርት ክፍል በ “Numerical Analysis” ትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ተማሪ ዕጩ ዶ/ር ዘርይሁን ኢብራሂም ታኅሣሥ 23/2017 ዓ/ም ከጠዋቱ ከ2፡30 ጀምሮ የ3ኛ ዲግሪ ማጠናቀቂያ ምርምር ሥራውን የውጪና የውስጥ ገምጋሚዎችና አማካሪዎች በተገኙበት በአባያ ካምፓስ አዲሱ ማኔጅመንት ሕንጻ አዳራሽ ያቀርባል፡፡

- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ በ“Mathematics” ትምህርት ክፍል በ “Numerical Analysis” ትምህርት ፕሮግራም የ3ኛ ዲግሪ ተማሪ ዕጩ ዶ/ር ሰሎሞን ወልዱ ታኅሣሥ 21/2017 ዓ/ም ከጠዋቱ ከ2፡30 ጀምሮ የ3ኛ ዲግሪ ማጠናቀቂያ ምርምር ሥራውን የውጪና የውስጥ ገምጋሚዎችና አማካሪዎች በተገኙበት በአባያ ካምፓስ አዲሱ ማኔጅመንት ሕንጻ አዳራሽ ያቀርባል፡፡
- በፕሮግራም ዕውቅና ሥራ ዙሪያ ለፕሮግራም ዕውቅና ኮሚቴ አባላትና ለሌሎች ባለድርሻ አካላት ገለጻ ተደረገ
- ዩኒቨርሲቲው የእንስሳት መኖ ይዘትን ለማሻሻል ውጤታማ ምርምሮችን እያከናወነ መሆኑ ተገለጸ
- Arba Minch University (AMU) Holds Discussion on Collaborative Projects Implementation and Problems Facing Researchers and PIs
- Arba Minch University Recognized at the Second Ethiopian Seed and Food Fair