
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አካዳሚክ ፕሮግራሞች ክትትልና ትግበራ ዳይሬክቶሬት ለአባያ፣ ጫሞና ሳውላ ካምፓስ የካውንስል አባላት፣ ከየትምህርት ክፍሉ ለተወጣጡ ነባር መምህራን፣ ለተማሪ ተጠሪዎች እና ለፕሮግራም ዕውቅና ኮሚቴ አባላት የፕሮግራም ዕውቅና ሥራን አስመልክቶ ከታኅሣሥ 10-12/2017 ዓ/ም ገለጻ አድርጓል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በፕሮግራም ዕውቅና ሥራ ዙሪያ ለፕሮግራም ዕውቅና ኮሚቴ አባላትና ለሌሎች ባለድርሻ አካላት ገለጻ ተደረገ

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የእንስሳት መኖ ይዘትን እንዲሁም አዘገጃጀትን ለማሻሻል በእንስሳትና ዓሣ ሀብት ምርምር ማእከሉ ውጤታማ የምርምር ፕሮጀክቶችን እያከናወነ መሆኑ ተገልጿል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ዩኒቨርሲቲው የእንስሳት መኖ ይዘትን ለማሻሻል ውጤታማ ምርምሮችን እያከናወነ መሆኑ ተገለጸ

- Details
AMU Office of the Vice President for Research and Cooperation in collaboration with Grant Collaborative Project Management (GCPM) office held discussion with scientific directors, deans, finance, procurement and public and international relations executives regarding the implementation of projects and problems facing researchers and project implementers in using grant funds at AMU Senate Hall on 20th December 2024. Click here to see more photos.

- Details
Arba Minch University (AMU) has received national recognition at the Second Ethiopian Seed and Food Fair for its outstanding contributions in advancing enset technologies.Click here to see more photos
Read more: Arba Minch University Recognized at the Second Ethiopian Seed and Food Fair

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ ብዝኃ ሕይወት ኢንስቲትዩትና "PELUM Ethiopia" ትብብር በተዘጋጀው 2ኛው አገራዊ የዘር እና የምግብ ዐውደ ርእይ ላይ የእንሰት ቴክኖሎጂ የዕውቀት ሽግግር በማድረግ እና የእንሰት ተጠቃሚ ማኀበረሰቦች የምግብ ሥርዓት እንዲሻሻል ላበረከተው የላቀ አስተዋጽዖ ታኅሣሥ 14/2017 ዓ.ም የዕውቅና የምስክር ወረቀትና የዋንጫ ሽልማት ተበርክቶለታል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ