- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ለኤሌትሪካልና ኮምፕዩተር ኢንጂነሪንግ ፋከልቲ 4ኛ ዓመት የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች በስትሪም መረጣ ዙሪያ መጋቢት 18/2016 ዓ/ም ገለጻ አድርጓል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ከጋሞ ዞን ትምህርት መምሪያ ጋር በመተባበር በጋሞ ዞን በሚገኙ የተመረጡ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሳይንስ ቤተ ሙከራዎች ውስጥ ያሉ ኬሚካሎችንና ቁሳቁሶችን የመለየት፣ አስተማማኝ የሳይንስ ቤተ ሙከራዎችን አያያዝ መተግበርና መልሶ የማደራጀት ሥራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር መጋቢት 16/2016 ዓ/ም አካሂዷል፡፡
Read more: የሳይንስ ቤተ ሙከራዎችን አያያዝ ሥርዓት መተግበርና መልሶ የማደራጀት ሥራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሙያ ማበልጸጊያ ማዕከል ከደረጃ ዶት ኮምና ከማስተር ካርድ ፋውንዴሽን ጋር በመተባባር ‹‹Arba Minch Job Fair›› በሚል ርእስ የመጀመሪያውን የሥራ ዐውደ ርእይ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ መጋቢት 14/2016 ዓ/ም አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
አርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ከኢፌዲሪ የከተማና መሠረት ልማት ሚኒስቴር የኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት ጋር ሀገር አቀፍ የውኃ ዘርፍ የኮንስትራክሽን ሥራዎች የሰው ኃይልና የማሽነሪዎች ምርታማነት ኖርም (Standard Productivity Norm) ላይ በጋራ ለመሥራት መጋቢት 12/2016 ዓ/ም የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ከኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት ጋር ለመሥራት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ
- Details
Arba Minch Institute of Technology/AMiT/ of Arba Minch University/AMU/ and Malta College of Arts Sciences and Technology/MCAST/ have inked a Memorandum of Understanding to establish a collaborative partnership aimed at enhancing student exchange, upgrading teaching standards, and promoting academic and cultural development on March 12, 2024, at Addis Ababa Sky-light Hotel, Ethiopia. The agreement outlined various areas of cooperation between the two institutions.
Read more: AMiT and MCAST Ink Academic Partnership Agreement for Mutual Development
- በ“Geographic Information System/GIS” እና በ “Global Positioning System/GPS” ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ
- ለጫሞ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ሴት ተማሪዎች የአቅም ማጎልበቻ ሥልጠና ተሰጠ
- ለሥራ አጥ የ2014 ዓ/ም ተመራቂ ወጣቶች በሰዋዊ ክሂልና የትምህርት ማስረጃ አዘገጃጀት ዙሪያ ሥልጠና እየተሰጠ ነው
- AMU hosted a Public Lecture on “Social Science Research Lessons Learned from Basic & Applied” and “Citizenship, Identity & Territory”