• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

Details
Mon, 17 February 2025 9:16 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ከጤና ሚኒስቴር የሥራ ኃላፊዎች ጋር በዩኒቨርሲቲው ማስተማሪያና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ድጋፍ በሚሹ ጉዳዮች ዙሪያ የካቲት 2/2017 ዓ.ም ውይይት አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

ፍራፍሬዎች ሳይበላሹ ማቆየት የሚያስችል የምርምር ውጤትን ወደ ማኅበረሰቡ ለማውረድ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሄደ

Details
Mon, 17 February 2025 9:12 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ የማኅበረሰብ ጉድኝት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ከጋሞ ዞን ሥራ ዕድል ፈጠራ መምሪያ ጋር በመተባበር ከሙዝ ልጣጭ በሚገኝ ስታርች እና ከዓሣ ቅርፊት በሚገኝ ቺቶሳን ውሕድና የሚበላ ፖሊመር በመጠቀም በአካባቢው የሚገኙ ፍራፍሬዎችን የቆይታ ጊዜ ማራዘም የሚያስችል ምርምር ውጤትን ወደ ማኅበረሰቡ ለማውረድ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ፍራፍሬዎች ሳይበላሹ ማቆየት የሚያስችል የምርምር ውጤትን ወደ ማኅበረሰቡ ለማውረድ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሄደ

የሕግ ት/ቤት በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የገጠር መሬት አዋጅ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ የምክክር መድረክ አካሄደ

Details
Mon, 17 February 2025 8:57 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ት/ቤት ከየ "United Nations Office of High Commission for Refugees/UNHCR" ጋር በመተባበር ከኮንሶ፣ አሌ፣ ጋርዱላ እና ጋሞ ዞኖች ከተወጣጡ የፍርድ ቤት ዳኞች ጋር የካቲት 1/2017 ዓ.ም በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የገጠር መሬት አዋጅ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ምክክር አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: የሕግ ት/ቤት በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የገጠር መሬት አዋጅ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ የምክክር መድረክ አካሄደ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 8ኛውን ሀገር አቀፍ የታዳጊ ወጣቶች የውኃ ዋና ምዘና ውድድር አስተናገደ

Details
Mon, 17 February 2025 8:53 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 8ኛውን ሀገር አቀፍ የታዳጊ ወጣቶች የውኃ ዋና ምዘና ውድድር በዩኒቨርሲቲው ዋናው ግቢ በሚገኘው ኦሎምፒክ ስታንዳርድ መዋኛ ገንዳ ከጥር 29 - የካቲት 1/2017 ዓ/ም ድረስ አስተናግዷል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 8ኛውን ሀገር አቀፍ የታዳጊ ወጣቶች የውኃ ዋና ምዘና ውድድር አስተናገደ

ዩኒቨርሲቲው የአደንዛዥ ዕፅ ተጠቃሚነት መንስዔዎች፣ የሚያስከትለው ጉዳትና የመፍትሔ አቅጣጫዎች ላይ የሠራውን ጥናት አስረከበ

Details
Mon, 17 February 2025 8:37 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከደቡብ ኢትዮጵያ እና ከማእከላዊ ኢትዮጵያ ሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮዎች ጋር በመተባበር የአደንዛዥ ዕፅ ተጠቃሚነት መንስዔዎች፣ የሚያስከትለው ጉዳትና የመፍትሔ አቅጣጫዎች ላይ የሠራውን የጥናት ሰነድ ጥር 29/2017 ዓ/ም ርክክብ አካሂዷል፡፡ በዕለቱ ከምርምሩ በተገኙ የመፍትሔ ምክረ ሃሳቦች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ዩኒቨርሲቲው የአደንዛዥ ዕፅ ተጠቃሚነት መንስዔዎች፣ የሚያስከትለው ጉዳትና የመፍትሔ አቅጣጫዎች ላይ የሠራውን ጥናት አስረከበ

  1. በበጎ ፈቃድ ማኅበረሰባዊ አገልግሎት ጽንሰ ሃሳብ ትግበራና በሀገር ግንባታ መሠረታውያን ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ
  2. የዩኒቨርሲቲው ስፖርት ልኡካን ቡድን ደማቅ አቀባበል ተደረገለት
  3. AMU and AAU Launch Joint Project to Document and Preserve Koegu Language and Culture
  4. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲና አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኮይጉ ቋንቋና ባህልን ለመሰነድ የትብብር ምርምር ፕሮጀክት ይፋ አደረጉ

Page 32 of 523

  • 27
  • 28
  • 29
  • 30
  • 31
  • 32
  • 33
  • 34
  • 35
  • 36

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap