AMU organized a half day Public Lecture on “Social Science Research Lessons Learned from Basic & Applied” and “Citizenship, Identity & Territory” at Chamo campus. Click here to see more photos

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር ጉዳዮች ም/ፕሬዝደንት ጽ/ቤት ከጠቅላላ አገልግሎት የሥራ ክፍል ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ጋር በሥራ ክፍሉ በሚስተዋሉ የሥነ-ምግባር ተግዳራቶች፣ ጥራት ያላቸው የተሽከርካሪ መለዋወጫ ግዥ አፈጻጸም እና ሀብትን በአግባቡ ቆጥቦ በመጠቀም ዙሪያ መጋቢት 4/2016 ዓ/ም ውይይት አካሂዷል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Arba Minch University (AMU) signed a Memorandum of Understanding (MoU) with Armauer Hansen Research Institute (AHRI) to collaborate in research activities, joint publications, training, and competitive grants.Click here to see more photos

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ኮሚዩኒቲ 2 ደረጃ ትምህርት ቤት 12 ክፍል ተማሪዎች የአብሥራ ፍፁም እና ዳግም ሰለሞን የመምህራን ሰዓት መቆጣጠሪያ ሶፍትዌር ሠርተው መጋቢት 4/2016 ዓ/ም የዩኒቨርሲቲውና የት/ቤቱ አመራሮች በተገኙበት አቅርበዋል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ


AMU together with delegates from Ministry of Education, Ethiopia and US Embassy, Ethiopia,   met for discussion of establishing structured internationalization and exchanged experiences regarding the internationalization of Ethiopian higher education.Click here to see more photos.