አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ‹‹Hope of Light›› ከተሰኘ ሀገር በቀል ግብረ ሠናይ ድርጅት እና በአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ጋር በመተባበር በሆስፒታሉ ተቋርጦ የነበረውን የማኅፀን ፊስቱላ ሕክምና መጋቢት 3/2016 ዓ/ም ዳግም ሥራ አስጀምሯል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Arba Minch University Renewable Energy Technology Research Center, Centre for Crop Health and Protection /CHAP/ and Satellite based Water Demand Estimation/SWaDE/ Technology Company has installed 3.3 KW Solar System to pump water for irrigation in Gamo Zone, Garda Marta Woreda, Bohe Kebele at Bazo River with the collaborative pilot project called "Optimizing Energy Demand in Rural Communities via Precision Agriculture Technology", on March, 01, 2024.Click here to see more photos.

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከ‹‹SNV-SEFFA›› ፕሮጀክት ጋር በመተባበር ‹‹Sustainable Energy for Smallholder Farmers›› በሚል ርእስ ከአርባ ምንጭ፣ ሀዋሳ፣ ጅማ እና ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲዎች ከመጡ ተመራማሪዎች ጋር የካቲት 26/2016 ዓ/ም ወርከሾፕ አካሂዷል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ እንግሊዝ ሀገር ከሚገኙት ‹‹Centre for Crop Health and Protection /CHAP›› እና ‹‹SWaDE Technology Company›› ጋር በመተባበር በጋሞ ዞን ጋርዳ ማርታ ወረዳ ቦሄ ቀበሌ ባዞ ወንዝ ላይ ለመስኖ አገልግሎት የሚውል 3.3 ኪሎ ዋት ኃይል የሚያመነጭ በፀሐይ ኃይል የሚሠራ የኃይል ማመንጫ ተከላ አድርጓል፡፡ ተከላው ሦስቱ ተቋማት ‹‹Optimizing Energy Demand in Rural Communities via Precision Agriculture Technology›› በሚል ርእስ እያከናወኑ የሚገኙት የምርምርና ልማት ፕሮጀክት የሙከራ ሥራ ነው፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ