
- Details
Arba Minch University (AMU) has received national recognition at the Second Ethiopian Seed and Food Fair for its outstanding contributions in advancing enset technologies.Click here to see more photos
Read more: Arba Minch University Recognized at the Second Ethiopian Seed and Food Fair

- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ ብዝኃ ሕይወት ኢንስቲትዩትና "PELUM Ethiopia" ትብብር በተዘጋጀው 2ኛው አገራዊ የዘር እና የምግብ ዐውደ ርእይ ላይ የእንሰት ቴክኖሎጂ የዕውቀት ሽግግር በማድረግ እና የእንሰት ተጠቃሚ ማኀበረሰቦች የምግብ ሥርዓት እንዲሻሻል ላበረከተው የላቀ አስተዋጽዖ ታኅሣሥ 14/2017 ዓ.ም የዕውቅና የምስክር ወረቀትና የዋንጫ ሽልማት ተበርክቶለታል።ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ት/ቤት ተማሪዎች ማኅበር ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሙቲንግ ማኅበር እና ከሕግ ት/ቤት ምስለ ችሎት ማስተባበሪያ ቢሮ ጋር በመተባበር ‹‹የኢትዮጵያ የመሬት ባለቤትነት መብት፣ የመንግሥትና የሕዝብ ወይስ የግል? የተሻለው አማራጭ የቱ ነው?›› በሚል ርእስ ከኅዳር 11-12/2017 ዓ/ም ክርክር አካሂደዋል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

- Details
በዩኒቨርሲቲው ስፖርት አካዳሚ አዘጋጅነት ከታኅሣሥ 12/2017 ዓ/ም ጀምሮ በየካምፓሱ በሚገኙ ወንድ ተማሪዎች መካከል የእግር ኳስ ውድድር እየተካሄደ ይገኛል፡፡ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መካከል የእግር ኳስ ውድድር እየተካሄደ ነው