• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Offices
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Events
    • SYMPOSIA
      • International Conference on Sustainable Water Resources Development
      • International Conference on Innovation and Challenges in Engineering and Technology
      • Science for Sustainable Development
      • Research for Development
      • Annual Research Review
      • Enset Symposium 2024
      • Enset Symposium
    • PUBLIC EVENTS
      • FDRE, Nations and Nationalities Day
      • FDRE, Patriots' Day
      • Victory of Adwa
      • Community and Science Open Day
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
newyearjpg-2017-3.jpeg
photo_2025-11-20_11-11-46.jpeg
previous arrow
next arrow

30ኛው የአካል ጉዳተኞች ቀን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተከበረ

Details
Thu, 22 December 2022 2:23 pm

በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች አገልግሎት ማእከል ዳይሬክቶሬት አስተባባሪነት በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ31ኛ በሀገራችን ለ30ኛ ጊዜ የሚከበረው የአካል ጉዳተኞች ቀን ከ6ቱም ካምፓስ ከመጡ አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ጋር ታኅሣሥ 9/2015 ዓ/ም ተከብሯል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: 30ኛው የአካል ጉዳተኞች ቀን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተከበረ

የኢፌዲሪ ሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የሰው ኃብት ልማት ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ምልከታ አደረጉ

Details
Wed, 21 December 2022 2:01 pm

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴምክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የሰው ኃብት ልማት ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አመራሮችና አባላት ከታኅሣሥ 9-11/2015 ዓ/ም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ምልከታ አድርገዋል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የኢፌዲሪ ሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የሰው ኃብት ልማት ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ምልከታ አደረጉ

የመውጫ ፈተና አሰጣጥን አስመልክቶ ከተማሪዎች ፓርላማ አባላት ጋር ውይይት ተካሄደ

Details
Fri, 23 December 2022 3:25 pm

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከአምስቱ ካምፓስ ተማሪዎች ፓርላማ አባላት ጋር የመውጫ ፈተና አሰጣጥ መመሪያ አተገባበርን በተመለከተ ታኅሣሥ 6/2015 ዓ/ም ገለጻና ውይይት አካሂዷል፡፡ ምስሎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የመውጫ ፈተና አሰጣጥን አስመልክቶ ከተማሪዎች ፓርላማ አባላት ጋር ውይይት ተካሄደ

ለሳውላ ካምፓስ ተማሪዎች በፆታዊ ጥቃትና ትንኮሳ ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

Details
Tue, 20 December 2022 2:05 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት ፆታዊ ጥቃትንና ትንኮሳን አስመልክቶ ለሳውላ ካምፓስ ተማሪዎች ታኅሣሥ 8/2015 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Read more: ለሳውላ ካምፓስ ተማሪዎች በፆታዊ ጥቃትና ትንኮሳ ዙሪያ ሥልጠና ተሰጠ

ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ኅብረት ፕሬዝደንት የተላለፈ መልዕክት

Details
Mon, 19 December 2022 2:13 pm

በድጋሚ የዩኒቨርሲቲያችን ፕሬዝደንት ሆነው ስለተመረጡ እንኳን ደስ አልዎት!!

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከቀዳሚ ትውልድ ዩኒቨርሲቲዎች ዋናኛውና ከተወዳዳሪዎች መኃል እንደሚገኝም ገሀድ ነው። ይህ ታላቅ ተቋም፣ የገዘፈ ስሙ እንዲቀጥል፣ ከታሪኩ የተቆራኘው የናኘ ዝናው አብሮት እንዲከርም፣ ዩኒቨርሲቲውን የሚመራው አካል ሚና ወሳኝነት አለው። በተለይም ደግሞ በትምህርት ዘርፉ የሚደረገውን ሪፎርም ከፍፃሜ ለማድረስ፣ ሪፎርሙንም የሚመጥን ምላሽ ለመስጠት መሪው የአውራ ድርሻ ይኖረዋል።

Read more: ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ኅብረት ፕሬዝደንት የተላለፈ መልዕክት

  1. ዓለም አቀፍ የነጭ ሪባን ቀን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሳውላ ካምፓስ ተከበረ
  2. ለአርባ  ምንጭ  ዩኒቨርሲቲ  አመራር  አካላት፣ መምህራን፣ ተመራማሪዎች፣ የአስተዳደር  ሠራተኞች፣ ተማሪዎች እና  የቀድሞ  ተማሪዎች በሙሉ ከአምዩ ፕሬዝደንት የተላለፈ መልዕክት
  3. ዶ/ር ዳምጠው ዳርዛ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ሆነው በድጋሚ ተሾሙ
  4. በጾታዊ ጥቃትና ትንኮሳ መከላከል ላይ ውይይት ተካሄደ

Page 225 of 547

  • 220
  • 221
  • 222
  • 223
  • 224
  • 225
  • 226
  • 227
  • 228
  • 229

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap