- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በገረሴ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ነፃ የማሕፀን ውልቃት ቀዶ ጥገና አገልግሎት ሚያዝያ 19/2013 ዓ/ም ሰጥቷል፡፡
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማሕፀንና ጽንስ ስፔሻሊስት ዶ/ር ነጋ ጩፋሞ ዩኒቨርሲቲው ትኩረት ሰጥቶ ከሚያከናውነው የመማር ማስተማር ሥራዎች ባሻገር በየዘርፉ የማኅበረሰብ አገልግሎት ሥራዎችን እንደሚሠራ ተናግረው የማሕፀን ውልቃት በሽታ እየሰፋ ከመጣባቸው አካባቢዎች ገረሴና አካባቢው አንዱ በመሆኑን ጠቅሰው የገረሴ አጠቃላይ ሆስፒታል ዩኒቨርሲቲውን ትብብር በመጠየቁ አገልግሎቱ መሰጠቱን ጠቁመዋል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በገረሴ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ነፃ የማሕፀን ውልቃት ቀዶ ጥገና ሕክምና አገልግሎት ሰጠ
- Details
In this pandemic-hit situation where people are losing jobs in fast succession and life has became difficult for many, Community Service Directorate has started creating jobs and infusing entrepreneurial spirit in youth to make them self-reliant, informed Director, Dr Teklu Wegayehu; as of now, we may be at fledgling stage, but future ahead holds great possibilities and ample opportunities. Click here to see the pictures
Read more: Community Service Directorate engaged in creating jobs: Dr Teklu
- Details
Arba Minch University hosted ‘7th national symposium of Research for Development’ at Main Campus beginning from 7th to 8th May, 2021. 1st day saw the presentation of 11 research findings while 32 papers were presented in parallel sessions by the organizing colleges and schools. Click here to see the pictures
Read more: AMU hosts 7th national symposium on ‘Research for Development’
- Details
Arba Minch University Senate in its recent meeting has promoted two academic staff members, gave its nod for two new MSc programs and endorsed revision of 3 MSc and BA programs each and finally confirmed this year’s academic calendar to be end up with graduation in September, 2021, its learnt.
Initially, Senate has endorsed launching of 2 new MSc programs in Forensic Toxicology and Environment Toxicology from Natural Science and Computational Sciences which after nod from AMU Board and endorsement by the Ministry of Science and Higher Education will be launched, informed Academic Affairs Vice President, Dr Alemayehu Chufamo.
Read more: Senate elevates 2 staff, backs programs’ revision; releases graduates
- Details
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከኢትዮጵያ ጂኦ ስፓሻል ኢንስቲትዩትና ከኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኢንሰቲትዩት ጋር በመተባበር በጋሞና ደቡብ ኦሞ ዞኖች የሚገኙ የቱሪስት መዳረሻ ሥፍራዎችን የሚያሳይ ካርታ ለማዘጋጀት የሚያስችል ፕሮጀክት የሶስቱም ተቋማት የሥራ ኃላፊዎችና የዘርፉ ምሁራን በተገኙበት ቅዳሜ ሚያዝያ 16/2013 ዓ/ም ይፋ አድርጓል፡፡ ፕሮጀክቱ የሀገሪቱን የዲጂታል ኢኮኖሚ ትራንስፎሜሽን ፕሮግራም ይደግፋልም ተብሏል፡፡ ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: በጋሞና ደቡብ ኦሞ ዞኖች የሚገኙ የቱሪስት መዳረሻ ሥፍራዎችን የሚያሳይ ካርታ ለማዘጋጀት የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ ሆነ