- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ዳይሬክቶሬት ከምርምር ዳይሬክቶሬት ጋር በመተባበር ‹‹Manuscript Writing››፣ ‹‹Grant and Collaborative Proposal Writing››፣ ‹‹Digital Data Collection››፣ ‹‹Opportunities for Collaborative Projects›› በሚሉ ርዕሶች ዙሪያ ለዩኒቨርሲቲው ሴት ተመራማሪዎችና መምህራን ከሰኔ 10-11/2014 ዓ/ም ሥልጠና ሰጥቷል፡፡
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ከጋሞ ዞን ሥራ ዕድል ፈጠራ ኢንተርፕራይዝ ጋር በመተባበር ከዞኑና ከተለያዩ ወረዳዎች ለተወጣጡ ወጣት አደረጃጀቶች ከሰኔ 7-10/2014 ዓ/ም የሚቆይ የፈሳሽና ደረቅ ሳሙና አዘገጃጀት ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፐብሊክ ዲፐሎማሲ ማዕከል ‹‹የፐብሊክ ዲፕሎማሲ አሠራር፣ የሚዲያ አተገባበርና ንቃት›› በሚል ርዕስ ከዩኒቨርሲቲው ካምፓሶች ለተወጣጡ ከ200 በላይ ተማሪዎች ሰኔ 10/2014 ዓ/ም የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
Read more: ‹‹የፐብሊክ ዲፕሎማሲ አሠራር፣ የሚዲያ አተገባበርና ንቃት›› በሚል ርዕስ ለዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች ሥልጠና ተሰጠ
- Details
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ትምህርት ክፍሎች የ3ኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የነበሩ እጩ ዶክተሮች ከሰኔ 4-8/2014 ዓ.ም የውስጥና የውጪ ገምጋሚዎች በተገኙበት የመመረቂያ ጽሑፎቻቸውን አቅርበዋል፡፡ የምርምር ሥራቸውም አስፈላጊውን መስፈርት አሟልቶ በመገኘቱ በአማካሪ ቦርዱ ተቀባይነትን አግኝቷል፡፡ፎቶዎቹን ለማየት እዚህ ይጫኑ
- Details
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ድህረ-ምረቃ ትምህርት ቤት በ2014 የትምህርት ዘመን በክረምት መርሐ ግብር መስፈርቱን የሚያሟሉ አዲስ አመልካቾችን ከዚህ በታች በተጠቀሱት የትምህርት መስኮች ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡