• SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • AMU
    • About AMU
    • Presidents Message
    • Campus Guide
    • Contact us
  • Administration
    • Presidents' Office
      • AMU President
      • Academic Affairs
      • Research and Community Service
      • Administration
  • Directorates
  • Academics
    • School of Graduate Studies
    • Institutes
      • Arba Minch Institute of Technology
      • Arba Minch Water Technology
    • Colleges
      • Agriculture
      • Business & Economics
      • Medicine and Health Sciences
      • Natural & Computational Sciences
      • Social Sciences & Humanities
      • Continuing & Distance Education
      • Sawla Campus
    • Schools
      • School of Law
      • School of Pedagogical and Behavioral Sciences
      • School of Medicine
    • Sport Academy
  • Research
  • Registrar
    • About Us
    • Alumni Registration
    • Alumni
  • Partnership
    • Our Partners
      • International Partners
      • Local Partners
    • Ongoing Projects
    • Completed Projectss
      • Recently Completed
      • Past Projects
    • GCPM Online Forms
  • Journals
    • OMOIJS Journal
    • EJBSS Journal
    • EJWST Journal
    • AMUJCLS Journal
    • EIJET journal
  • Symposia
    • Enset Symposium
    • Enset Symposium 2024
newyearjpg-2017-3.jpeg
1Renaissance_week_Celebration.jpeg
previous arrow
next arrow

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2015 በጀት ዓመት ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ተገመገመ

Details
Tue, 15 August 2023 1:29 pm

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2015 በጀት ዓመት ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ነሐሴ 5/2015 ዓ/ም ለዩኒቨርሲቲው ካውንስል ቀርቦ ተገምግሟል፡፡ ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት እዚህ ይጫኑ፡፡

Read more: የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2015 በጀት ዓመት ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ተገመገመ

ማስታወቂያ

Details
Tue, 15 August 2023 4:22 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ከአሜሪካ ኤምባሲ ጋር በመተባበር በአሜሪካ የድኅረ ምረቃ ትምህርት ስኮላርሽፕ ዕድል መጠቀም በሚቻልበት ሁኔታ ከኤምባሲው የመጡ ተወካዮች ለዩኒቨርሲቲው መምህራን ነገ ረቡዕ ነሐሴ 10/2015 ዓ/ም ከጧቱ 04፡00 ሰዓት በዋናው ግቢ መግቢያ በር አካባቢ በሚገኘው አዳራሽ ገለጻ የሚደረግ ይሆናል፡፡ ስለሆነም ፍላጎት ያላችሁ የዩኒቨርሲቲው መምህራን በዘርፉ ባሏችሁ ጉዳዮች ዙሪያ ማብራሪያ እንድታገኙ ዩኒቨርሲቲው መድረክ ያመቻቸ መሆኑን እየገለጸ በተጠቀሰው ሰዓትና ቦታ ተገኝታችሁ ዕድሉን እንድትጠቀሙ ዩኒቨርሲቲው ያሳውቃል፡፡

Read more: ማስታወቂያ

በመስከረም እና ሐምሌ 2015 ዓ.ም በመደበኛው ፕሮግራም ለተመረቃችሁ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ  ተማሪዎች በሙሉ!!

Details
Wed, 09 August 2023 11:36 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ2015 የትምህርት ዘመን በመደበኛው መርሃ-ግብር ለተመረቁ ተማሪዎች ወንድ 3.5 እና ከዚያ በላይ፣ ሴት 3.25 እና ከዚያ በላይ ውጤት ላስመዘገቡ በ2016 የትምህርት ዘመን ነፃ የ2ኛ ዲግሪ ትምህርት ዕድል ለ18 ተማሪዎች አወዳደሮ ለመስጠት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም የዕድሉ ተጠቃሚ ለመሆን የምትፈልጉ የ2015 ትምህርት ዘመን ተመራቂ ተማሪዎች ከነሐሴ 02 - 20/2015 ዓ/ም ድረስ ባሉት የሥራ ቀናት አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት የተማሪዎች ምዝገባና ቅበላ ክፍል ቢሮ ቁጥር 210 እና 211 እየቀረባችው እንድትመዘገቡ እየገለጽን፡-

Read more: በመስከረም እና ሐምሌ 2015 ዓ.ም በመደበኛው ፕሮግራም ለተመረቃችሁ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ  ተማሪዎች በሙሉ!!

የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም (Remedial) ውጤት መግለጫ ማስታወቂያ

Details
Mon, 07 August 2023 8:23 am

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በ2015 የትምህርት ዘመን የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም (Remedial) ማጠቃለያ ውጤት በመረጃ መረብ (Online) የተለቀቀ ስለሆነ ከታች የቀረበውን ሊንክ በመጫን (ወይም ሊንኩን በዌብ ፔጅ ላይ ኮፒ-ፔስት በማድረግ)፣ መለያ ቁጥር (ID Number) በማስገባት፣ Search እና View Result በመጫን ማየት የሚትችሉ መሆኑን እየገለጸ በውጤቱ ላይ ቅሬታ ያለው ተማሪ ካለ ከሰኞ እስከ ረቡዕ (ከነሐሴ 1 እስከ 3/ 2015 ዓ.ም) ባለው ጊዜ ውስጥ አካዳሚክ ፕሮግራም ዳይሬክተር ቢሮ (የአምዩ አስተዳደር ሕንጻ 2ኛ ፎቅ) ማመልከት የሚችል/ትችል መሆኑን ያሳውቃል፡፡

Read more: የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም (Remedial) ውጤት መግለጫ ማስታወቂያ

የመውጫ ፈተና የወሰዱና ቀሪ ኮርሶችን በቀጣይ መስከረም የሚያጠናቅቁ የ2012 ባች ተማሪዎች መግቢያ ጥሪ ማስታወቂያ

Details
Sat, 05 August 2023 9:36 am

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2012 ባች የመውጫ ፈተና የወሰዱና ቀሪ ኮርሶችን በቀጣይ መስከረም የሚያጠናቅቁ ተማሪዎች ነሐሴ 5/2015 ዓ.ም ወደ ዩኒቨርሲቲው እንዲገቡ እየገለጸ ከተጠቀሰው ቀን በፊትም ሆነ በኋላ የሚመጡ ተማሪዎችን ዩኒቨርሲቲው የማያስተናግድ መሆኑን ከወዲሁ ያሳውቃል፡፡

Read more: የመውጫ ፈተና የወሰዱና ቀሪ ኮርሶችን በቀጣይ መስከረም የሚያጠናቅቁ የ2012 ባች ተማሪዎች መግቢያ ጥሪ ማስታወቂያ

  1. AMU Launches a 2.3 Million ETB Project to Scale up Enset Technologies in Gamo Highlands
  2. የሐዘን መግለጫ
  3. የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ የተፈጥሮ ሳይንስ ብሔራዊ ፈተና አሰጣጥ አስመልክቶ ለተፈታኞች ገለጻ ተሰጠ
  4. የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የመጀመሪያው ዙር የማኅበራዊ ሳይንስ ፈተና አስፈፃሚዎች ሽኝት ተደረገ

Page 160 of 528

  • 155
  • 156
  • 157
  • 158
  • 159
  • 160
  • 161
  • 162
  • 163
  • 164

Downloads

  • Newsletter
  • Registrar
  • Academic Calendar
  • Finance & Budget Transparency

Quick Links

  • News
  • Vacancies
  • AMU Intranet
  • ICT Center

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning
  • Facebook
  • X
  • Telegram
  • Youtube
  • Email

Contact us

Corporate Communication
P.O. Box 21
Arba Minch University

Tel: +251-46881-4986
Fax: +251-46881-0820/0279
E-mail: corcom@amu.edu.et , ictc@amu.edu.et

Registrar

  • About Us
  • Alumni
  • Alumni Registration
  • Contact us

Colleges

  • Agriculture
  • Business & Economics
  • Medicine and Health Sciences
  • Natural Sciences
  • Social Sciences & Humanities

Systems

  • SMIS
  • AMU Mail
  • Digital Library
  • AMU RDB
  • E-learning

Copyright © 2025 Arba Minch University. 

  • Campus Guide
  • Contact Us
  • Sitemap